Page 1 of 1
የጉራጌ ትንሳኤ፣ የጉራጌ ማበብ የግዜ ጉዳይ ነው !! ጉራጌ አንድ ነው፣ ጉራጌ ተደራጅ !!!
Posted: 04 Sep 2020, 02:32
by Horus
Re: የጉራጌ ትንሳኤ፣ የጉራጌ ማበብ የግዜ ጉዳይ ነው !! ጉራጌ አንድ ነው፣ ጉራጌ ተደራጅ !!!
Posted: 04 Sep 2020, 03:13
by Horus
በጉራጌ ሕዝብ ውስጥ በጣም ብዙ ግዙፍ፣ ታላቅ፣ መካከለኛ፣ መለስተኛ ባለ ሃብቶች አሉን። ከቢሊዮኔር እስከ ሚሊዮኔር !!!
በጉራጌ ሕዝብ ውስት በያንዳንዱ የሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ፣ ኪነትና ስነት መስክ ብዙ ብዙ ሊቃውንት፣ ልሂቃን ፣ አሉን፣
ጉራጌ በያንዳንዱ ሙያ፣ እደጥበብ፣ ክህሎት፣ ከሊስቲሮ እስከ ሃኪም፣ ከአናጢ እስከ መሃንዲስ ማናልባትም ከህዝቡ ቁጥር አንጻር ከማንም ጎሳ በላይ ባለሙያና የተማረ የሰው ሃይል ያለው ጉራጌ ነው።
ጉራጌ ከብት አርቢ ነው። አትክልተኛ ነው ፣ ገበሬ ነው፣ ነጋዴ ነው፣ ገምቢ ነው፣ ምሁር ነው ፣ አርቲስት ነው።
ይህን ሁሉ ሃብት ወደ ምድረ ጉራጌ ለመሳብ ምን ማድረግ አለብን ?
ጉራጌ የራሱ አገር፣ የራሱ ክልል ፣ የራሱ ግዛት በግድ በግድ በግድ ይፈልጋል !!!!
ለምሳሌ የሰንሻይኑ ሳሙኤል ፊቱን ወደ ጉራጌ እንዲያዞር መማጸን አለብን
ኢዮብ ማሞ ካቻ (አምበርብር) ፊቱን ወደ ጉራጌ ያዙር !!
ባዲሳባ ስማችሁ የገነነ ጉራጌ ባለ ኢንዱስትሪዎች አንድ ሁለት ፋፍሪካዎች ወደ አገር ቤት ውሰዱ !
Re: የጉራጌ ትንሳኤ፣ የጉራጌ ማበብ የግዜ ጉዳይ ነው !! ጉራጌ አንድ ነው፣ ጉራጌ ተደራጅ !!!
Posted: 04 Sep 2020, 03:39
by Horus