Page 1 of 1

በአዲስ አበባ ተወሯል ከተባለዉ 213ሺህ ካሬ ሜትር ዉስጥ የተወሰነው ለእውነተኛ ባለቤቱ የተመለሰ ነዉ

Posted: 31 Aug 2020, 14:02
by Qurunde



Re: በአዲስ አበባ ተወሯል ከተባለዉ 213ሺህ ካሬ ሜትር ዉስጥ የተወሰነው ለእውነተኛ ባለቤቱ የተመለሰ ነዉ

Posted: 31 Aug 2020, 15:05
by Wedi
ተለጣፊ ኢዜማ ጀግናው የህዝብ ልጅና የባልደራስ መሪ እስክንድ ነጋ ላላፉት 2 አመታታ በአዲስ አበባ ህዝብ ላይ እነ ታከለ እና አብይ አህመድ ያድረሱትን ወረራ "ጥናታዊ" ጽሁፍ ብሎ ነው ያቀረበው!!! አሳፋሪው ኢዜማ!!

ቄስ ሞገሴ!!( አያ አሻግሬ!!! )😃😃😃😃 የቄስ ሞገሴን ሴራ ከሁሉም በፊት የነቁበት የአማራ ብሄርተኞች ናቸው!!