Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

ደካማ ላይ ሁሉም ይበረታል፡፡ ሌላ መልዕክት ለአብይ አመድ ና የነፍጠኛ መንግስቱ ደርሶታል ተባለ፡፡

Post by AbebeB » 30 Aug 2020, 17:37

ብድር የለም፡፡ ስልቻህን ይዘህ አትዙር፡፡ ይልቁንስ የተበደርከውን በፍጥነት መክፈል ካልጀመርክ ፕሮጀክቶች ይቆማሉ ተብሎ ከቻይና ተነግሮታል፡፡
ነፍጠኛ ሀገር መምራት አይችልም የምንለው በምክንያት ነው፡፡

3000 ዓመታ በድህነትና በዓለም ጭራነት ኢትዮጵያን ያቆየው የነፍጠኛ መንግስት መሆኑን ታርክና ተጨባጭ ሁኔታ ይነግረናል፡፡


AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

Re: ደካማ ላይ ሁሉም ይበረታል፡፡ ሌላ መልዕክት ለአብይ አመድ ና የነፍጠኛ መንግስቱ ደርሶታል ተባለ፡፡

Post by AbebeB » 30 Aug 2020, 18:00

AbebeB wrote:
30 Aug 2020, 17:37
ብድር የለም፡፡ ስልቻህን ይዘህ አትዙር፡፡ ይልቁንስ የተበደርከውን በፍጥነት መክፈል ካልጀመርክ ፕሮጀክቶች ይቆማሉ ተብሎ ከቻይና ተነግሮታል፡፡
ነፍጠኛ ሀገር መምራት አይችልም የምንለው በምክንያት ነው፡፡

3000 ዓመታ በድህነትና በዓለም ጭራነት ኢትዮጵያን ያቆየው የነፍጠኛ መንግስት መሆኑን ታርክና ተጨባጭ ሁኔታ ይነግረናል፡፡

Abiy Ahmed says that he is confused because he is convinced that Birr hinjiru.






Post Reply