አዳነች አቤቤ ለአዲስ አቤቤ መልካም ነገር ነደፈችላቸው ተባለ፡፡ ነገር ግን ኤርሚስ ለገሠ ከእኔ መጽሀፍ የተቀዳ ነው አለ፡፡
Posted: 30 Aug 2020, 15:58
አንባቢዎች ነደፈች የሚለውን ጠቀሰች ከሚለው ጋር እንዳታያይዙ እየጠየቅሁ አዳነች አቤቤ ያለችው፤ አዲስ አቤቤ በድንቁርና ከምትኖሩ አፋን ኦሮሞና ገዳ ኦሮሞ ተምራችሁ ተሸሻሻሉ የሚል ፓሊሲ ነደፈችላቸው አሉ፡፡
ኤርሚያስ ለገሠ ግን ስለ አርከቤ ከተቤ
ኤርሚያስ ለገሠ ግን ስለ አርከቤ ከተቤ