Mereja.Forum
https://mereja.forum/content/
በሕዝብ መካከል ድንጋይ መወርወርና በአዳባባይ አማርኛ መናገር ያስነውራል ተባለ፡፡
https://mereja.forum/content/viewtopic.php?f=2&t=230364
Page
1
of
1
በሕዝብ መካከል ድንጋይ መወርወርና በአዳባባይ አማርኛ መናገር ያስነውራል ተባለ፡፡
Posted:
29 Aug 2020, 21:28
by
AbebeB
VOA Amharic አንድ ወቅት ሥርጭቱ ላይ፣ በሚንልክ ት/ቤት መግቢያ በር ላይ አንዲህ የሚል ተጽፎአል ብሎን ነበር፡፡ በሕዝብ መካከል ድንጋይ መወርወርና በአዳባባይ አማርኛ መናገር ያስነውራል የሚል፡፡