Page 1 of 1

በሕዝብ መካከል ድንጋይ መወርወርና በአዳባባይ አማርኛ መናገር ያስነውራል ተባለ፡፡

Posted: 29 Aug 2020, 21:28
by AbebeB
VOA Amharic አንድ ወቅት ሥርጭቱ ላይ፣ በሚንልክ ት/ቤት መግቢያ በር ላይ አንዲህ የሚል ተጽፎአል ብሎን ነበር፡፡ በሕዝብ መካከል ድንጋይ መወርወርና በአዳባባይ አማርኛ መናገር ያስነውራል የሚል፡፡