በሕዝብ መካከል ድንጋይ መወርወርና በአዳባባይ አማርኛ መናገር ያስነውራል ተባለ፡፡
Posted: 29 Aug 2020, 21:28
VOA Amharic አንድ ወቅት ሥርጭቱ ላይ፣ በሚንልክ ት/ቤት መግቢያ በር ላይ አንዲህ የሚል ተጽፎአል ብሎን ነበር፡፡ በሕዝብ መካከል ድንጋይ መወርወርና በአዳባባይ አማርኛ መናገር ያስነውራል የሚል፡፡
Ethiopian News & Opinion
https://mereja.forum/content/