ትግርኛ ከአክሱም እስከ ማይጨው
Posted: 26 Aug 2020, 23:05
በትግራይ አንድ አባባል አለ
ትግርኛ - አክሱም ተወለደ - አድዋ አደገ - መቀሌ ታመመ - ማይጨው ሞተ
ይህ አባባል ከማይጨው ደቡብ ትግራይ እንደሌለ ያሳያል
በወያኔ አገዛዝ የትግራይ ድንበር ከማይጨው ወደ 60km ወርዶ ዋጃ ላይ (በአላማጣና በቆቦ መካከል) ይገኛል::
አይን ያወጣ ዝርፊያ!!!!
ትግርኛ - አክሱም ተወለደ - አድዋ አደገ - መቀሌ ታመመ - ማይጨው ሞተ
ይህ አባባል ከማይጨው ደቡብ ትግራይ እንደሌለ ያሳያል
በወያኔ አገዛዝ የትግራይ ድንበር ከማይጨው ወደ 60km ወርዶ ዋጃ ላይ (በአላማጣና በቆቦ መካከል) ይገኛል::
አይን ያወጣ ዝርፊያ!!!!