Page 1 of 1
ኦነግ ሸኔ እየተፈረካከሰ ነው!
Posted: 25 Aug 2020, 14:47
by Ejersa
Please wait, video is loading...
በደቡብ ኦሮሚያ ያለዉ የኦኔግ ሸኔ በሁለት ተከፍሎ ከባለፈዉ ሳምንት ጀምሮ እርስ በራስ ሲዋጉ ነበር። ከሁለቱም በኩል ከ15 የማያንስ እንደሞቱ ታውቋል:: ክፍፍሉ በጦር መሪ በጃል ጎልቻ ድሂንጎ ጎዳናና በምክትሉ ገመቹ አቦዬ ሲሆን ጎልቻ ሸሽቶ ሲአሎ እንደገባና ትናንት ወዴ ሶሎሎ ሙካታኖ ተመልሶ ሲመጣ የገመቹ ቡድን ቁጥጥር ስር እንዳዋለዉ ተረጋግጧል ። የትናንትናዉ ጦሪነት ደግሞ ቦረና ዞን ድሬ ወረዳ መጋዶ ቀበሌ ልዩ ስሙ አላ ዲምቱ ዛሬም ማምሻውን የቀጠለ ሲሆን ስምንት ያህል የኦነግ/ሸኔ ወታደሮች ተገሏል። ከተገደሉት ውጥ አንድ ሴት ቆስላ ነበር ዛሬ ሞታለች። በሚዮ ወረዳ ደግሞ 4 የኦነግ/ሸኔ ሲገደሉ 2 ተይዞ 7 ያህል የቆሰሉ ሲሆን በሞያሌ ደግሞ 2 ተይዞ አራት ተገድሏል። ባጠቃላይ 8 የኦኔግ ሸኔ ካምፕ ተደምስሷል። ከስር በምስል ላይ የምታዩት መኪና ኦነግ/ሸኔ አስገድዶ ስጠቀሙበት የነበረ ንብረትነቱ የኬንያ መኪና ሲሆን ዛሬ ለሞያሌ ኢሚግሬሽን የኢትዮጵያ መንግስት አስረክቧል

ቦረና ዞን ድሬ ወረዳ መጋዶ ቀበሌ ልዩ ስሙ አላ ዲምቱ አካባቢ ትናት ከኦነግ/ሸኔ ጋር በተደረገው ጦርነት ስምንት ያህል የኦነግ/ሸኔ ወታደሮች ተገሏል። ከተግደሉት ውስጥ ከስር በምስል የምታይዋት ቢሊሴ የምትባለው የኦነግ/ሸኔ ሴት ወታደር ቆስላ በመንግስት ቁጥጥር ስር ሆና የነበር ቢሆንም ዛሬ ሞታለች።

Re: ኦነግ ሸኔ እየተፈረካከሰ ነው!
Posted: 25 Aug 2020, 15:36
by AbebeB
Jaal Bilisee resurrected. She is about to show you who exactly she is:

Re: ኦነግ ሸኔ እየተፈረካከሰ ነው!
Posted: 25 Aug 2020, 15:45
by Ejersa
ምቀኛ ወያኔ በሚስቱ እህት እምስ ይቀናል አሉ! ምነው አቤ ወያኔው እየተፈረካከሰ ባለው የኦነግ ሸኔ ውድቀት ታቃስታለህ። በቀርቡ አፈሙዛችን የ መቀሌው ሜቀዶንያ የጡረታ ማእከል (አክሱም ሆቴል) ላይ ይዞራል
AbebeB wrote: ↑25 Aug 2020, 15:36
Jaal Bilisee resurrected. She is about to show you who exactly she is:
Re: ኦነግ ሸኔ እየተፈረካከሰ ነው!
Posted: 25 Aug 2020, 16:19
by Qurunde
Jaal Bilise is very happy today and celebrating the day with dance.
Please wait, video is loading...
Re: ኦነግ ሸኔ እየተፈረካከሰ ነው!
Posted: 25 Aug 2020, 16:37
by Abere
እኛን ከሚረብሹ ለምን ማድጋስካር ሄደው ከሊመር /lemurs/ መካከል አይታኮሱም። ሽሮ ቢደነፋ ድስቱ እስኪ ወጣ ነው።
Re: ኦነግ ሸኔ እየተፈረካከሰ ነው!
Posted: 25 Aug 2020, 17:18
by Hameddibewoyane
Re: ኦነግ ሸኔ እየተፈረካከሰ ነው!
Posted: 25 Aug 2020, 17:59
by pushkin
Ejersa wrote: ↑25 Aug 2020, 15:45
ምቀኛ ወያኔ በሚስቱ እህት እምስ ይቀናል አሉ! ምነው አቤ ወያኔው እየተፈረካከሰ ባለው የኦነግ ሸኔ ውድቀት ታቃስታለህ። በቀርቡ አፈሙዛችን የ መቀሌው ሜቀዶንያ የጡረታ ማእከል (አክሱም ሆቴል) ላይ ይዞራል
AbebeB wrote: ↑25 Aug 2020, 15:36
Jaal Bilisee resurrected. She is about to show you who exactly she is: