ኮሮና በኢትዮጵያ
Posted: 23 Aug 2020, 13:36
በኢትዮጵያ በ24 ሰዓታት ውስጥ እየተመዘገበ የሚገኘው የኮሮና ቫይረስ ስርጭት በአስደንጋጭ ሁኔታ ጨምሯል::
ለመሆኑ ስርጭቱ ርግጥ እንደዚህ ጨምሮ ነው ወይስ መንግሥት የምርጫ ማራዘሙን አስፈላጊነት ለማሳየት የተጋነነ ቁጥር እያቀረበ?
በከተማው የሚሰማው የሟቾችም ሆነ በበሽታው የተያዙት ሰዎች ቁጥር መንግሥት ከሚገልፀው እጅጉን እንደሚልቅ ነው::
ለመሆኑ ስርጭቱ ርግጥ እንደዚህ ጨምሮ ነው ወይስ መንግሥት የምርጫ ማራዘሙን አስፈላጊነት ለማሳየት የተጋነነ ቁጥር እያቀረበ?
በከተማው የሚሰማው የሟቾችም ሆነ በበሽታው የተያዙት ሰዎች ቁጥር መንግሥት ከሚገልፀው እጅጉን እንደሚልቅ ነው::