Page 1 of 1

የመስቀል አደባባይ ፖለቲካ

Posted: 23 Aug 2020, 05:25
by Horus
አንድ ሺመልስ አብዲሳ በጣም የሚኮራበት አዲስ ልምድ የሌለው የኦሮም የኮንስትራክሽን ኩባኒያ አለ፣ ሺመልስ ደጋግሞ ያነሳዋል። ወደፊት የኦሮሞ ጉልበት ማሳያ ድርጅት ነው።
ይህ ድርጅት በተድበሰበሰ ጨረታ ፉክክር መስወል አደባባይን እንዲያስውብ ወገንተኛ ስጦታ ተችሮታል። ባልታወቀ ምክኛት ታከለ ይህን አደባባይ ለመስቀል ማድረስ አልቻለም፣ አልፈለገም። ለ ኢሬቻ
ግን ሊደርስ ይችላል። ታከለ አውቆ ደመራ እንዲስተጓገል ፈልጎ ይሆን? አቤቤ ግን ሜዳውን ታደርሳለች! ኦሮማራ ደስ ይለዋል ! ታከለ ይህን ማድረግ ለም እምቢ አለ?