Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

ኢ-ዜማ ጌታቸው ሀይሌና ሀይሌ ላረቦ በአማራ ሥርዓት ታግዘው የተማሩ ግን ደካሞች ነበሩ ተባለ፡፡

Post by AbebeB » 21 Aug 2020, 11:54

አዎን ሁለቱም ደካሞች ናቸው፡፡ በምርምር ላይ ሳይሆን በወሬ ዘገባ ላይ ተመሥርተው ቧልት ያቀብላሉ፡፡ አንድ የሚያደርጋቸው በደም ወይም በጋብቻ ከአማርኛ ጋር አማች መሆናቸው ብቻ ሳይሆን የሀይለ ሥላሴ (ቆርጥ) ሥራ አስኪያጅም የነበሩ መሆናቸው ነው፡፡