Page 1 of 1

Shocking: Birhanu Nega's party tells Oromos to leave Finfine and surrounding with in 3 days

Posted: 17 Aug 2020, 20:13
by Thomas H

Re: Shocking: Birhanu Nega's party tells Oromos to leave Finfine and surrounding with in 3 days

Posted: 17 Aug 2020, 21:12
by Horus
በሶስተኛው ምዕንባብ (ፓራግራፍ) ውስጥ "የመሬት ወረራውን አሳቢነት" የሚለው 'አሳሳቢነት' ተብሎ ይነበብ !!

በቃ ኢዜማን የሚመጥነው እንደዚህ ያለ ጥርስ ያለው በማይካድ መረጃ ላይ ቆሞ ዘመናዊ ፖለቲካ ማካሄድ ነው። በኣዲስ አበባ የመሬት ወረራ አለ ወይስ የለም የሚለው ጥያቄ እንደዚህ በፋክት አውጥቶ ጸሃይ ላይ ማስጣትና አዲስ አበቤን ሁሉ፣ ላዲስ አበባ የሚወድ ሁሉ አንድ እንድንሆን መርዳት ነው ። አዲስ አበቤ ማለት ኢትዮጵያ ማለት ነው ። አዲስ አበቤዎች አንድ መሆን ግድ ይለናል። ግሩም ጅማሮ ነው ኢዜማዎች!