ሰበር ዜና !! የታሰሩት የወላይታ ምክር ቤት አባላትና አክቲቪስቶች ተፈተዋል !!
Posted: 13 Aug 2020, 11:52
ይህ እንደሚሆን አውቅ ነበር ፤፤ የአብይ መንግ ሥት የወላይታን የክልል ጥያቄን ትንሽ ትዕግስት ቢያደርጉና ቢረጋጉ
በዲሞክራሲያዊና ፓለቲካዊ መፍ ትሔ እንደሚሰጣቸው ፤፤ የጉራጌ ክልል እንሁን ጥያቄ የዲሞክራሲ ጥያቄ ነው ፤፤
እኔ እንዲያውም እስከ አሁን ከገረመኝ ነገሮች ውስጥ አንዱ ጉራጌ ክልል ያለመሆኑ ነው ፤፤ በቁጥር የካምባታና ሃዲያ
ከጉራጌ ሕዝብ ቢያንስ እንጂ አይበልጥም ነበር ፤፤ ወያኔ ግን ዶ/ር በየነ ጴጥሮስን ፓርላማ ለማስገባት ስለፈለገች
ካምባታና ሃዲያን ክልል ስታደርግ ጉራጌ ለሽ አለች ፤፤ በ አ ጠቃላይ የደቡብ ክልል እንደገና በክልል ይሁን
በክፍለ ሀገር መዋቀር አለበት ፤፤ አማራ ክልል ከሰኔ 15 የአዴፓ መሪዎች ግድያ በኃላ ወደ ክፍለ ሀገራት
ይቀየር የምልበት ከብዙ ምክንያቶች ውስጥ አንዱ ይህ ነው ፤፤ ስለዚህ የደቡብ ክልል ሲዳማ የራሱን ክልል
ሲመሰርት ፈርሶል ፤፤ የወላይታ የምክር ቤት አባላት ከደቡብ ክልል ሁሉም resign አድርገዋል ፤፤ ታዲያ
ደቡብ ክልል ማንን ይዞ ነው የሚጎዘው ? የአብይ መንግስት ይህን አጠቃላይ በጎሳ ላይ የተመሰረተ ፌዴሬሽን
አይፈልገውም ቀስ በቀስ ገዝግዞ ይጥለዋል ፤፤ እንደ ወያኔዎች የማንንም ሕ ዝ ብ መብቶች የማፈንና የመገደብ
ፍላጎት በጭራሽ የለውም !! ይህን ካያያዙና ካ አ ካ ሔዱ ማወቅ ይቻላል ፤፤ አብያችን ጥ ሩ ኢትዮጵያዊና
ጥሩ የሆነ የመልካም አስተዳደርነት ባህሪ ያለው የዴሞክራሲያዊ አስተሳሰብ በውስጡ የሰረጸ መሪ ነው ፤፤
በአ ጠቃላይ የወላይታ ፤ የጉራጌና የሌሎችም በደቡብ ክልል የሚገኙ ብ ሔር ብሔረሰቦች የራሳቸውን ክልል
ክልል አግ ኝ ተው እራሳቸውን በራሳቸው የማስተዳደር መብታቸው ይጠበቃል ፤፤ በቅርቡም ታስረው
የነበሩት የወላይታ ክልል አመራሮች ከወያኔና ከኦነግ ሸኔ ጋር በሚስጥር እንደሚያሴሩ ስለተደረሰባቸው ነበር
የታሰሩት ፤፤ በአሜሪካ የኢኖር አንዱ የወላይታ ከዘሐበሻ ጋር ቃለመጠይቅ ሲያደርግ < ወያኔም ሆነ ኦነግ ሸኔ
ሽብርተኛ ናቸው ተብሎ እስካልተወሰነ ድረስ ቢነጋገሩ ምን አለበት ? » አይነት ንግግር ሲናገር ሰምቸዋለሁ ፤፤
« አዮ ሌላ ወዮ ሌላ !›› እነዚህ ኃይሎች መንግስትና አገር ለማተራመስ ሕዝብ ከሕዝብ ለማጫረስ የሚሰሩ
« ሽብርተኛ › መሆናቸውን በተግባር ያስመሰከሩ ናቸው ፤፤ ስለዚህ ወይ ከእነሱ ጋር ናችሁ አለበለዚያ ከልውጡ
ደጋፊዎች ናቸሁ ! አንዱን መምረጥ የእናንተ ፋንታ ነው ! እንጂ ሁሉም ጥያቂያችሁ ፓለቲካዊ መፍት ሔ ያገኛል !!
በነገራችን ላይ ስብሃት ነጋ ሙቶል የተባለው ዜና ውሽት ነው !! ይህ የድመት ህይወት « እረ አለሁ !› ብሎል !!
በዲሞክራሲያዊና ፓለቲካዊ መፍ ትሔ እንደሚሰጣቸው ፤፤ የጉራጌ ክልል እንሁን ጥያቄ የዲሞክራሲ ጥያቄ ነው ፤፤
እኔ እንዲያውም እስከ አሁን ከገረመኝ ነገሮች ውስጥ አንዱ ጉራጌ ክልል ያለመሆኑ ነው ፤፤ በቁጥር የካምባታና ሃዲያ
ከጉራጌ ሕዝብ ቢያንስ እንጂ አይበልጥም ነበር ፤፤ ወያኔ ግን ዶ/ር በየነ ጴጥሮስን ፓርላማ ለማስገባት ስለፈለገች
ካምባታና ሃዲያን ክልል ስታደርግ ጉራጌ ለሽ አለች ፤፤ በ አ ጠቃላይ የደቡብ ክልል እንደገና በክልል ይሁን
በክፍለ ሀገር መዋቀር አለበት ፤፤ አማራ ክልል ከሰኔ 15 የአዴፓ መሪዎች ግድያ በኃላ ወደ ክፍለ ሀገራት
ይቀየር የምልበት ከብዙ ምክንያቶች ውስጥ አንዱ ይህ ነው ፤፤ ስለዚህ የደቡብ ክልል ሲዳማ የራሱን ክልል
ሲመሰርት ፈርሶል ፤፤ የወላይታ የምክር ቤት አባላት ከደቡብ ክልል ሁሉም resign አድርገዋል ፤፤ ታዲያ
ደቡብ ክልል ማንን ይዞ ነው የሚጎዘው ? የአብይ መንግስት ይህን አጠቃላይ በጎሳ ላይ የተመሰረተ ፌዴሬሽን
አይፈልገውም ቀስ በቀስ ገዝግዞ ይጥለዋል ፤፤ እንደ ወያኔዎች የማንንም ሕ ዝ ብ መብቶች የማፈንና የመገደብ
ፍላጎት በጭራሽ የለውም !! ይህን ካያያዙና ካ አ ካ ሔዱ ማወቅ ይቻላል ፤፤ አብያችን ጥ ሩ ኢትዮጵያዊና
ጥሩ የሆነ የመልካም አስተዳደርነት ባህሪ ያለው የዴሞክራሲያዊ አስተሳሰብ በውስጡ የሰረጸ መሪ ነው ፤፤
በአ ጠቃላይ የወላይታ ፤ የጉራጌና የሌሎችም በደቡብ ክልል የሚገኙ ብ ሔር ብሔረሰቦች የራሳቸውን ክልል
ክልል አግ ኝ ተው እራሳቸውን በራሳቸው የማስተዳደር መብታቸው ይጠበቃል ፤፤ በቅርቡም ታስረው
የነበሩት የወላይታ ክልል አመራሮች ከወያኔና ከኦነግ ሸኔ ጋር በሚስጥር እንደሚያሴሩ ስለተደረሰባቸው ነበር
የታሰሩት ፤፤ በአሜሪካ የኢኖር አንዱ የወላይታ ከዘሐበሻ ጋር ቃለመጠይቅ ሲያደርግ < ወያኔም ሆነ ኦነግ ሸኔ
ሽብርተኛ ናቸው ተብሎ እስካልተወሰነ ድረስ ቢነጋገሩ ምን አለበት ? » አይነት ንግግር ሲናገር ሰምቸዋለሁ ፤፤
« አዮ ሌላ ወዮ ሌላ !›› እነዚህ ኃይሎች መንግስትና አገር ለማተራመስ ሕዝብ ከሕዝብ ለማጫረስ የሚሰሩ
« ሽብርተኛ › መሆናቸውን በተግባር ያስመሰከሩ ናቸው ፤፤ ስለዚህ ወይ ከእነሱ ጋር ናችሁ አለበለዚያ ከልውጡ
ደጋፊዎች ናቸሁ ! አንዱን መምረጥ የእናንተ ፋንታ ነው ! እንጂ ሁሉም ጥያቂያችሁ ፓለቲካዊ መፍት ሔ ያገኛል !!
በነገራችን ላይ ስብሃት ነጋ ሙቶል የተባለው ዜና ውሽት ነው !! ይህ የድመት ህይወት « እረ አለሁ !› ብሎል !!