ለሁለት የተከፍለውና ሁለት ሊቀመንበር ያለው ኦነግ አሁንም ችግር ውስጥ ገብቷል!
Posted: 12 Aug 2020, 06:45
በዳኦድ ኢብሳ የሚመራው ኦነግ አቶ ቀጀላን ጨምሮ ስድስት የማዕከላዊ ኮሚቴ አባልን አግጃለው ብለዋል:: አቶ ቀጀላ በበኩላቸው አጋችም ታጋችም የለም በማለት ውጥረቱን አንግሰውታል::
Ethiopian News & Opinion
https://mereja.forum/content/