Page 1 of 1

ለሁለት የተከፍለውና ሁለት ሊቀመንበር ያለው ኦነግ አሁንም ችግር ውስጥ ገብቷል!

Posted: 12 Aug 2020, 06:45
by Ejersa
በዳኦድ ኢብሳ የሚመራው ኦነግ አቶ ቀጀላን ጨምሮ ስድስት የማዕከላዊ ኮሚቴ አባልን አግጃለው ብለዋል:: አቶ ቀጀላ በበኩላቸው አጋችም ታጋችም የለም በማለት ውጥረቱን አንግሰውታል::