Mereja.Forum
https://mereja.forum/content/
ለሁለት የተከፍለውና ሁለት ሊቀመንበር ያለው ኦነግ አሁንም ችግር ውስጥ ገብቷል!
https://mereja.forum/content/viewtopic.php?f=2&t=228907
Page
1
of
1
ለሁለት የተከፍለውና ሁለት ሊቀመንበር ያለው ኦነግ አሁንም ችግር ውስጥ ገብቷል!
Posted:
12 Aug 2020, 06:45
by
Ejersa
በዳኦድ ኢብሳ የሚመራው ኦነግ አቶ ቀጀላን ጨምሮ ስድስት የማዕከላዊ ኮሚቴ አባልን አግጃለው ብለዋል:: አቶ ቀጀላ በበኩላቸው አጋችም ታጋችም የለም በማለት ውጥረቱን አንግሰውታል::