Page 1 of 1
በሽታን ቢደብቁት ሞት ይመሰክራል - ወያኔ ዘምራ የጨፈረችለት የጎሣ ፌደሬሽን በፃዕረ ሞት ላይ እያየነው ነው።ወያኔ በጎሳ ፍቅር ነደፈችው ኦሮሞ የሙጥኝ አብሬ ልሙት ይላል። ከሟች ጋር የሚሞት
Posted: 11 Aug 2020, 14:30
by Abere
በሽታን ቢደብቁት ሞት ይመሰክራል - ወያኔ ዘምራ የጨፈረችለት የጎሣ ፌደሬሽን በፃዕረ ሞት ላይ እያየነው ነው።ወያኔ በጎሳ ፍቅር ነደፈችው ኦሮሞ የሙጥኝ አብሬ ልሙት ይላል። ከሟች ጋር የሚሞት ሞኝ ብቻ ነው።ምንም ጣጣ መግባት ላይ ታች መውረድ አይስፈልግም - ጎሣ የሚባል ፌደረሽን አፈራርሶ በምትኩ ሁለንተናዊ መስፈርት የሚያሟላ የአስተዳደር ሥርዓት መፍጠር ብቻ ነው። የግለሰቦች መብት ከጎሣ በላይ የሚከበርበት አገር ያስፈልጋል። የጨረባ ትዝካር የሆነች 88 የጎሳ ክልል አያስፈልግም - የበሬ ግንባር በምታህል አገር ላይ።
Re: በሽታን ቢደብቁት ሞት ይመሰክራል - ወያኔ ዘምራ የጨፈረችለት የጎሣ ፌደሬሽን በፃዕረ ሞት ላይ እያየነው ነው።ወያኔ በጎሳ ፍቅር ነደፈችው ኦሮሞ የሙጥኝ አብሬ ልሙት ይላል። ከሟች ጋር
Posted: 11 Aug 2020, 15:32
by simbe11
I can’t agree less!!!!
Dismantle the ethnic regions and create geographical administration based on individual rights!!!!!
Every inch of Ethiopian land belongs to Ethiopians.
Re: በሽታን ቢደብቁት ሞት ይመሰክራል - ወያኔ ዘምራ የጨፈረችለት የጎሣ ፌደሬሽን በፃዕረ ሞት ላይ እያየነው ነው።ወያኔ በጎሳ ፍቅር ነደፈችው ኦሮሞ የሙጥኝ አብሬ ልሙት ይላል። ከሟች ጋር
Posted: 11 Aug 2020, 18:29
by tlel
simbe11 wrote: ↑11 Aug 2020, 15:32
I can’t agree less!!!!
Dismantle the ethnic regions and create geographical administration based on individual rights!!!!!
Every inch of Ethiopian land belongs to Ethiopians.
Agree!