ጋሎች በጋንቤላ ክልል የክልሉ ፍርድ ቤት ጠቅላይ ፕሬዘዳንት ባለቤት ገደሉ!!
Posted: 11 Aug 2020, 07:46
ጋሎች በጋንቤላ ክልል የክልሉ ፍርድ ቤት ጠቅላይ ፕሬዘዳንት ባለቤት ገደሉ!!
በጋንቤላ ክልል የክልሉ ፍርድ ቤት ጠቅላይ ፕሬዘዳንት ባለቤት ባልታወቁ ሰዎች ተገደሉ:: ወ/ሮ አባንግ ትናት ነው ባልታወቁ ሰዎች የተገደሉት:: የክልሉ ፀጥታና ደህነት ሀላፊ አቶ ቶማስ ቱት ግድያው ፖለቲካዊ ይዘት ይኑረው አይኑሮው እያጣራን ነው ፖለቲካዊ ይዘት ካለው ግን የምንወስደውን እርምጃ እናሳውቃለን ብለዋል::
በጋንቤላ ክልል የክልሉ ፍርድ ቤት ጠቅላይ ፕሬዘዳንት ባለቤት ባልታወቁ ሰዎች ተገደሉ:: ወ/ሮ አባንግ ትናት ነው ባልታወቁ ሰዎች የተገደሉት:: የክልሉ ፀጥታና ደህነት ሀላፊ አቶ ቶማስ ቱት ግድያው ፖለቲካዊ ይዘት ይኑረው አይኑሮው እያጣራን ነው ፖለቲካዊ ይዘት ካለው ግን የምንወስደውን እርምጃ እናሳውቃለን ብለዋል::
Please wait, video is loading...