Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 35664
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

The Crisis of Purpose Among Oromo Tribal Power Elites !! ሺመልስ ና ታከለ ከስልጣን ይወርዳሉ (ጠብቁ!)

Post by Horus » 11 Aug 2020, 01:08

እኔ ይህን በአማራኛ ነው የምጽፈው፤ እድሜ ጠገቦቹ የኦሮሞ ፖለቲካ ቁማርተኞች አማራኛን ከኔ አስበልጠው ስለሚያቁት ማለት ነው።

በድህረ ነጻነት የኦሮሞ ዘመን፣ ኦሮሞ ወዴት የሚለው ጥያቄ እንቆቅልሽ የሆነባቸው እልፍ አዕላፍ የኦሮሞ (ወይም የጋላ) ዶክተር ፕሮፌሰር ሁሉ እንደ ሰም ቀልጠው፣ እንደ ሰሃራ ሰማይ በድቅድቅ ያቡዋራ ደመና ተሸፍነው እልፍ አዕላፍ ድራማ ና ዜማ ውስጥ ሲዳክሩ ማየት ኢትዮጵያ የሚባለው ጽንሰ ሃሳብ ምን ያህል ሃያል ቃል እንደ ሆነ ይመሰክራል።

ከኢትዮጵያ ቦታና ግዜ (እስፔ ታይም) ውጭ ኦሮሞ የሚባል ሪያሊቲ አለ ብለው ለሚቃዡ ደናቁርት ያለን ጥያቄ ይህ ሁሉ የኦሮሞ መታመስ ለምን የሚለው ነው።

መልሱ አንድና አንድ ነው። የኦሮሞ ጥያቄ የሚባል አላማ፣ የሚባል ፐርፐዝ የለም። (1) ኦሮሞ ተገንጥሎ ኦሮሞ የሚባል አገር ማቆም አይችልም ። (2) ኦሮሞ የቀሩትን ጎሳዎች ተቆጣጥሮ አምባገነን ሊሆን አይችልም ። (3) ኦሮሞ ወዶ ወይም ሳይወድ ኢትዮጵያዊ ሆኖ የሚቀር ሕዝብ ነው ። ይህ ካልሆነ ኦሮሞ በ10 ወይ 20 ቦታ ተከፋፍሎ ሲዋጋ ይኖራል ።

ኦሮሞኛ አምራኛን ይተካል የሚሉት ስለ ቋንቋም ሆነ ስለ ስልጣኔ ምንም የሚያውቁት ነገር የለም። ኦሮምፋ እንዲያድግ የሚያደርገው ምንም ካልቸር ወይም ስልጣኔ የለም ። ያሉት ግዙፍ እምነቶች አንዱ ክርስትና አንዱ እስልምና ናቸው ። አንዱ ግእዝ አማራኛ ላይ የቆመ ነው ።ሌላው አረብኛ ላይ ። የኦሮሞ ቋንቋ የሚሰብከው ሃይማኖት የለውም ። በቃ ! የኦሮም ኦርቶዶክስ ቢቆም እንኳ የግዕዝ ግልባጭ ነው የሚሆን !

ቄስ አባ ገዳ አባ ኦዳ የደረቀ ቁላ ራሱ ላይ አስሮ ወንዝ ቢወርድ የሚከተሉት የራሱ ልጆች እንጂ ያበሻ ዘር በእንጨት አይነኩትም ። አበቃ !

ኦሮሞፋ በላቲን ስለተጻፈ ማንም በጣቱ አይነካውም ። ሰው ሁሉ እንግሊዝኛ እየተማረ ስለሆነ ወጣቱ አማራኛ ካልቻለ ወደ እንግሊዝኛ እንጂ ወደ ኦሮሞፋ አይሄድም ።

ወደ 20 ሚሊዮን የሚደርስ ወይ መሃይም ወይ ተምሮ ክህሎት አልባ ለምንም ዘመናዊ ኢኮኖሚ ያልተዘጋጀ ዱላ ተሸካሚ ቄሮ (ወጣት) ተሽክሞ (ማህበራዊ ሽክም ስለሆኑ) ኦሮሞፋን ብሌሎች ላይ እጭናለሁ የሚለው አብዲሳ (አብድ) ብንለው ይሻላል። ምንም ሶሺያ ሳይንስ ስይገነዘብ የክፍል ወረቀት ገለባብጦ ዲፕሎማ የተሽከመ አላሳቢ ስለሆነ!!

ማለትም ኦሮሞች አሁን ኦሮሞኛ ይናገራሉ። አበቃ ! ልክ አበሻ ትግርኛን መናገር እንዳስጠላው አሁን ኦርሞኛ መናገር እያስጠላው ነው። ጸረ ኢትዮጵያ ኦሮምነት ቱልዪላ ቢነፋ ወጤቱ ራሱ የኦሮምን ቋንቋ ማስጠላት ነው። ይህ ለሁሉም ይሰራል ።

ሳይንሱ ይህ ነው።
Last edited by Horus on 11 Aug 2020, 04:25, edited 5 times in total.

Horus
Senior Member+
Posts: 35664
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: The Crisis of Purpose Among Oromo Tribal Power Elites

Post by Horus » 11 Aug 2020, 02:06

አስደናቂ አስደናቂ አስደናቂ ይህ ነው አመለካከት ራዕይ ማለት


Horus
Senior Member+
Posts: 35664
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: The Crisis of Purpose Among Oromo Tribal Power Elites

Post by Horus » 11 Aug 2020, 02:53

የኦሮሞና አማራ አድርባዮች እንዳሻቸው ሊሽኮረሞሙ ሊቀላምዱ መብታቸው ነው። ከዛሬ ጀምሮ ማንም ኢትዮጵያዊ የኦሮሞና ፒፒ ቃል ሊያምን አይችም። ኦሮሞች መታመን ከፈለጉ ሺመልስን በዘረኛ ኦነግነት አስወግደው ከኦሮሞ ስልጣን ማባረር ወይም ሲባርሩ ብቻ ነው ።

የሚቀጥለው አፈ ቅቤ ታከለ ነው


Dawi
Member
Posts: 4311
Joined: 30 Aug 2016, 03:47

Re: The Crisis of Purpose Among Oromo Tribal Power Elites

Post by Dawi » 11 Aug 2020, 03:44

Horus wrote:
11 Aug 2020, 01:08

ቄስ አባ ገዳ አባ ኦዳ የደረቀ ቁላ ራሱ ላይ አስሮ ወንዝ ቢወርድ የሚከተሉት የራሱ ልጆች እንጂ ያበሻ ዘር በእንጨት አይነኩትም ። አበቃ !

ኦሮሞፋ በላቲን ስለተጻፈ ማንም በጣቱ አይነካውም ። ሰው ሁሉ እንግሊዝኛ እየተማረ ስለሆነ ወጣቱ አማራኛ ካልቻለ ወደ እንግሊዝኛ እንጂ ወደ ኦሮሞፋ አይሄድም ።

ወደ 20 ሚሊዮን የሚደርስ ወይ መሃይም ወይ ተምሮ ክህሎት አልባ ለምንም ዘመናዊ ኢኮኖሚ ያልተዘጋጀ ዱላ ተሸካሚ ቄሮ (ወጣት) ተሽክሞ (ማህበራዊ ሽክም ስለሆኑ) ኦሮሞፋን ብሌሎች ላይ እጭናለሁ የሚለው አብዲሳ (አብድ) ብንለው ይሻላል። ምንም ሶሺያ ሳይንስ ስይገነዘብ የክፍል ወረቀት ገለባብጦ ዲፕሎማ የተሽከመ አላሳቢ ስለሆነ!!

ማለትም ኦሮሞች አሁን ኦሮሞኛ ይናገራሉ። አበቃ ! ልክ አበሻ ትግርኛን መናገር እንዳስጠላው አሁን ኦርሞኛ መናገር እያስጠላው ነው። ጸረ ኢትዮጵያ ኦሮምነት ቱልዪላ ቢነፋ ወጤቱ ራሱ የኦሮምን ቋንቋ ማስጠላት ነው። ይህ ለሁሉም ይሰራል ።

ሳይንሱ ይህ ነው።
Horus,

That is cold! :P

ቁላ ራሱ ሽመልስ አሰደበን እኮ ጃል?

The fact is:

"አፄ ሚኒሊክ ገንዘብ ከፍለው መጽሐፍ ቅዱስን ከአማርኛ በፊት በኦሮምኛ አስተርጉመዋል"!

Was that an action of a man that wanted to destroy Afan-Oromo ?



Yaballo,

We get it! Shimeles's messed up thought is a field day for you!

However, OroMara still rules!

Listen to the guy who "created the calculator" for the success of OroMara!

Seyoum is telling it like it is!

Last edited by Dawi on 11 Aug 2020, 04:03, edited 1 time in total.

Horus
Senior Member+
Posts: 35664
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: The Crisis of Purpose Among Oromo Tribal Power Elites

Post by Horus » 11 Aug 2020, 04:02

ዳዊ
እኔ ሃቁን ነው ማወራው። ኦሮሞ ሙሉ በሙሉ የውሸት ተረትና ትርክቱን አስወድጎ የሚያስከብረውን መስመር መያዝ አለበት ። ይህን የሰላቢ ድንቁርና ተሸክሞ መዞርን ማቆም አለበት ። ያ ካልሆነ የዚህን ፕሪሚቲቨ ባህሪ ለተባበሩት እናስገባለን ። ኦሮሞ ማፈር ካልፈለገ አንድ ሰባዊ አላማ መያዝ አለባቸው።


Horus
Senior Member+
Posts: 35664
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: The Crisis of Purpose Among Oromo Tribal Power Elites !! ሺመልስ ና ታከለ ከስልጣን ይወርዳሉ (ጠብቁ!)

Post by Horus » 11 Aug 2020, 04:27

የመአዛ መሃመድ መጨረሻ ትንተና ስሙ ሺመልስም ታከለም ይወርዳሉ


Dawi
Member
Posts: 4311
Joined: 30 Aug 2016, 03:47

Re: The Crisis of Purpose Among Oromo Tribal Power Elites !! ሺመልስ ና ታከለ ከስልጣን ይወርዳሉ (ጠብቁ!)

Post by Dawi » 11 Aug 2020, 04:41

Horus wrote:
11 Aug 2020, 04:27
የመአዛ መሃመድ መጨረሻ ትንተና ስሙ ሺመልስም ታከለም ይወርዳሉ
Oh Man! Oh Man!

Outstanding!

Thanks

Lakeshore
Member
Posts: 2627
Joined: 24 Jul 2018, 09:32

Re: The Crisis of Purpose Among Oromo Tribal Power Elites !! ሺመልስ ና ታከለ ከስልጣን ይወርዳሉ (ጠብቁ!)

Post by Lakeshore » 11 Aug 2020, 09:56

Horus,
For your eloquent and factual analysis, I raised my hat. This is the reality in Gala land. They do not know what they are doing and where they are going. well, don Horus.የቄሳርን ለቄሳር አንደተባለው I applaud you for this article even if I was on the opposite side of most of your idea.

Horus wrote the following.

እኔ ይህን በአማራኛ ነው የምጽፈው፤ እድሜ ጠገቦቹ የኦሮሞ ፖለቲካ ቁማርተኞች አማራኛን ከኔ አስበልጠው ስለሚያቁት ማለት ነው።

በድህረ ነጻነት የኦሮሞ ዘመን፣ ኦሮሞ ወዴት የሚለው ጥያቄ እንቆቅልሽ የሆነባቸው እልፍ አዕላፍ የኦሮሞ (ወይም የጋላ) ዶክተር ፕሮፌሰር ሁሉ እንደ ሰም ቀልጠው፣ እንደ ሰሃራ ሰማይ በድቅድቅ ያቡዋራ ደመና ተሸፍነው እልፍ አዕላፍ ድራማ ና ዜማ ውስጥ ሲዳክሩ ማየት ኢትዮጵያ የሚባለው ጽንሰ ሃሳብ ምን ያህል ሃያል ቃል እንደ ሆነ ይመሰክራል።

ከኢትዮጵያ ቦታና ግዜ (እስፔ ታይም) ውጭ ኦሮሞ የሚባል ሪያሊቲ አለ ብለው ለሚቃዡ ደናቁርት ያለን ጥያቄ ይህ ሁሉ የኦሮሞ መታመስ ለምን የሚለው ነው።

መልሱ አንድና አንድ ነው። የኦሮሞ ጥያቄ የሚባል አላማ፣ የሚባል ፐርፐዝ የለም። (1) ኦሮሞ ተገንጥሎ ኦሮሞ የሚባል አገር ማቆም አይችልም ። (2) ኦሮሞ የቀሩትን ጎሳዎች ተቆጣጥሮ አምባገነን ሊሆን አይችልም ። (3) ኦሮሞ ወዶ ወይም ሳይወድ ኢትዮጵያዊ ሆኖ የሚቀር ሕዝብ ነው ። ይህ ካልሆነ ኦሮሞ በ10 ወይ 20 ቦታ ተከፋፍሎ ሲዋጋ ይኖራል ።

ኦሮሞኛ አምራኛን ይተካል የሚሉት ስለ ቋንቋም ሆነ ስለ ስልጣኔ ምንም የሚያውቁት ነገር የለም። ኦሮምፋ እንዲያድግ የሚያደርገው ምንም ካልቸር ወይም ስልጣኔ የለም ። ያሉት ግዙፍ እምነቶች አንዱ ክርስትና አንዱ እስልምና ናቸው ። አንዱ ግእዝ አማራኛ ላይ የቆመ ነው ።ሌላው አረብኛ ላይ ። የኦሮሞ ቋንቋ የሚሰብከው ሃይማኖት የለውም ። በቃ ! የኦሮም ኦርቶዶክስ ቢቆም እንኳ የግዕዝ ግልባጭ ነው የሚሆን !

ቄስ አባ ገዳ አባ ኦዳ የደረቀ ቁላ ራሱ ላይ አስሮ ወንዝ ቢወርድ የሚከተሉት የራሱ ልጆች እንጂ ያበሻ ዘር በእንጨት አይነኩትም ። አበቃ !

ኦሮሞፋ በላቲን ስለተጻፈ ማንም በጣቱ አይነካውም ። ሰው ሁሉ እንግሊዝኛ እየተማረ ስለሆነ ወጣቱ አማራኛ ካልቻለ ወደ እንግሊዝኛ እንጂ ወደ ኦሮሞፋ አይሄድም ።

ወደ 20 ሚሊዮን የሚደርስ ወይ መሃይም ወይ ተምሮ ክህሎት አልባ ለምንም ዘመናዊ ኢኮኖሚ ያልተዘጋጀ ዱላ ተሸካሚ ቄሮ (ወጣት) ተሽክሞ (ማህበራዊ ሽክም ስለሆኑ) ኦሮሞፋን ብሌሎች ላይ እጭናለሁ የሚለው አብዲሳ (አብድ) ብንለው ይሻላል። ምንም ሶሺያ ሳይንስ ስይገነዘብ የክፍል ወረቀት ገለባብጦ ዲፕሎማ የተሽከመ አላሳቢ ስለሆነ!!

ማለትም ኦሮሞች አሁን ኦሮሞኛ ይናገራሉ። አበቃ ! ልክ አበሻ ትግርኛን መናገር እንዳስጠላው አሁን ኦርሞኛ መናገር እያስጠላው ነው። ጸረ ኢትዮጵያ ኦሮምነት ቱልዪላ ቢነፋ ወጤቱ ራሱ የኦሮምን ቋንቋ ማስጠላት ነው። ይህ ለሁሉም ይሰራል ።

ሳይንሱ ይህ ነው።

Wedi
Member+
Posts: 8425
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

Re: The Crisis of Purpose Among Oromo Tribal Power Elites !! ሺመልስ ና ታከለ ከስልጣን ይወርዳሉ (ጠብቁ!)

Post by Wedi » 11 Aug 2020, 11:22

Horus እውነት ለመናገር እኔ ለአብይ አህመድ የነበረችን መጠነኛ ድጋፍ እንዳንሳ ካደረጉን ነግሮች ዋናዎች አብይ አህመድ ሽመልስ አብዲሳ አብዲሳ እና ታከለ ኦማ የተባሎ የኦነግ ብችሎች አምጥቶ ከፍተኛ ስልታን ሲሰጣቸው ሳይ አብይ አህመድ ራሱ ኦነግ እየመሰለኝ ሄደ!!

አብይ አህመድ የመነረው ከፍተኛ ድጋፍ ድምጥማጡ የጠፋው ሽመልስ አብዲሳ እና ታከለ ኦማ በትባሎ ኦነጋውያን በሚሰሩት ስራ ነው፡፡

አኩን ብኋላ አብይ አህመድ እነዚህ ኦነጋውያን ቢያባር እንኳ ከዚህ በፊት የነበረውን የህዝብ ድጋፍ ሩቡን እንኳን ማግኘት አይችል፡፡ The damage is already done!!

Horus
Senior Member+
Posts: 35664
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: The Crisis of Purpose Among Oromo Tribal Power Elites !! ሺመልስ ና ታከለ ከስልጣን ይወርዳሉ (ጠብቁ!)

Post by Horus » 11 Aug 2020, 15:42

ሌክሾር
አመሰግናለሁ ፣ ግን ለምን ከኔ ጋር የማትስማማቸው ዋና ዋና ሃሳቦች አትነግኝም? እንድንማርባቸው ማለቴ ነው ።

ወዲ
የአውድ ሰዎች ነካ እንዳደረጉት ከሆነ ሺመልስም ታከለም በሙስና ሊገመገሙ ይችላሉ ነው ሽክሹክታው ። ያ ማለት ደሞ ሰዎቹን ወይ ለመገሰጽ ወይም የማውረድ ጅማሮ ሊሆን ይችላል ። መላ ኦሮሞ ምድር እንዲህ እየተናወጠ (1000 ባለስልጣኖች ታስረዋል) ሺመልስን ሚያወርዱት ቀስ ብሎ ሊሆን ይችላል ። የታከለ ግ ን በጣም ፈንጂ ከሆነው ያዲስ አበባ ጉዳይ ጋር ስለተያያዘ መችና እንዴት እንደ ሚነሳ ለመገመት ይቸግራል። የሽዋ ኦሮሞ አሁን ትልቁ ያቢስ ሶሺያ ደጋፊዎች መሰረቶች ናቸው ። እነሱ ደሞ ህልማቸው ሁሉ አዲሳባ ላይ ነው። ተከለን ማንሳት ማለት ከዚህ ያቢይ መቆሚያ ጋር ጠብ ማለት ነው። ነገር ግ ን እነዚህ ሁለት እዎች ላቢይ ስልጣን መረጋጋት ችግር ከሆኑ መነሳታቸው ጥርጥር የለውም ። ሙስናቸው ከፍተኛ ከሆነም ይወርዳሉ፣ የፖለቲካውን ጨዋታ ስለሚያበላሹ ማለት ነው ።

tlel
Member
Posts: 1559
Joined: 28 Dec 2019, 14:24

Re: The Crisis of Purpose Among Oromo Tribal Power Elites !! ሺመልስ ና ታከለ ከስልጣን ይወርዳሉ (ጠብቁ!)

Post by tlel » 11 Aug 2020, 17:00

Be wary not to repeat history. As of now, we are just jumping up and down with joy but situations are not clear. Yes we want Olf and Tplf out, we want Ethiopia but Ethiopia who respects her true history, her kings, her creations. We want Ethiopia with truly equal and democratic society upon dismantling the Kilils and the bad constitution written and designed by the anti Ethiopians. We want Ethiopia that is regional based on its own community giving it name not ethnicity as before, want Ethiopia whose culture, language and religion and way of life respected for everyone. We want Ethiopia developed based on respective regions by its own sons and daugthers. This is Ethiopia I evnision. We DO NOT want Ethiopia that is based on revenge, for sole purpose of power and greed, we have lived it for the past 50 years. Period. I am suspicious of sometimes from comments like Wajale and Lakeshore I fear they have some kind of purpose. Why I fear? they claim to be Ethiopian but at least the other ethnic fanatics you know their stance. And most these ethnic fanatics knowingly unknowingly get into it emotionally and most are sheeps that can come back.

Be wary also while radical Oromo want to be in power, radical Amara could be in power as well. Just like radical Tigray did. This is why I love the Menilik and Haile Selassie kingdoms while still fighting foreign war, they demonstrated based on equality Ethiopia's development as much as they could while there was no such thing as democracy back then I still give them 7 out of 10 based on the time period at that time they are not even educated. By the way, becareful of installing "educated" leadership because yes they are educated but purely based on their subject and have no concept of leading a country with different society. True leadership for Ethiopia: knowledge of its past and present, knowledge of its societies from N, S, E to W, Knowledge of its future development, knowldege and respect of its societies, knowldege of foreign relations, so on. Know this also, bringing back Ethiopia's glory is a good thing for all the societies. All regions also past and present had their heroes and let us respect these heroes from all. We are lucky we have heroes of Ethiopians that should be remembered, make significance and create memory for them, such as museum, statues, etc. When I travel around the world, I go visit nations' history by paying entrance fee. So these nations improve their tourism, improve their economy via tourism, tell their stories and are proud of their history.

Horus
Senior Member+
Posts: 35664
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: The Crisis of Purpose Among Oromo Tribal Power Elites !! ሺመልስ ና ታከለ ከስልጣን ይወርዳሉ (ጠብቁ!)

Post by Horus » 18 Aug 2020, 10:42

እርግጥ የፖለቲካ ጠንቋይ አይደለሁም ግን የዛሬ ሳምንት ይህን ነበር ያልኩት! ይህ የፖለቲካው ትኩሳት መለካት ይባላል


Selam/
Senior Member
Posts: 15041
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: The Crisis of Purpose Among Oromo Tribal Power Elites !! ሺመልስ ና ታከለ ከስልጣን ይወርዳሉ (ጠብቁ!)

Post by Selam/ » 19 Mar 2025, 08:58

ሰላም ፫፥፬፩፥
“አትወሻክት፣ አትቅበዝበዝ፣ ትቀሰፋለህና!”

Union
Senior Member
Posts: 11508
Joined: 14 Feb 2021, 15:24

Re: The Crisis of Purpose Among Oromo Tribal Power Elites !! ሺመልስ ና ታከለ ከስልጣን ይወርዳሉ (ጠብቁ!)

Post by Union » 19 Mar 2025, 11:34

:lol: :lol: :lol:

ኢኒጠቢቅ ኢንዴ። ውታፍ ነቃይ horus is a disgusting human, very selfish :lol:

Post Reply