Arithmetic of the Ontology of the Ethiopian State II ኦሮማራ ና የኢትዮጵያ ስነህላዌ ሂሳብ!
Posted: 10 Aug 2020, 15:27
ከዚህ በታች በስዩም ተሾመ የሚቀርበውን የኦሮማራ ቀመር ልብ በሉ ። እኔ ደጋግሜ ፖለቲካ እንደ ከረምቦላ ጨዋታ ነው፤ አንዱ ጠጠር ሲመታ ሌሎቹ ጠጠሮች ሁሉ የነቃነቃሉ ብዬአለሁ። ይህን ሰዮዩም በጎሳዎች መቀናጆ ሂሳብ የሚነግረን ። ይህን ብሏል!
1 አንድ ጎሳ፣ ኦሮሞ ሆነ፣ አማራ ሆነ ወይ ሌላ አንድ ጎሳ ብቻውን ኢትዮጵያን ሊመራ ሊቆጣጠር አይችልም። ስለዚህ ሺመልስ አብዲሳ ኦሮሞ ኢትዮጵያን ተቆጣጥሮ ይገዛል ማለቱ ምኞት እንጂ በኢትዮጵያ ነባራዊ ሁኔታ ላይ አይቅምም።
2 ኦሮሞ አማራት አስወግዶ ሌሎች ጎሳዎችን ሁሉ ቢያስተባብር በቂ ቁጥር አግኝቶ መግዛት አይችልም።
3 አማራ ኦሮሞን አስወግዶ ሌሎች ጎሳዎችን ሁሉ ቢያስተባብር በቂ ቁጥር አግኝቶ መግዛት አይችልም።
4 አምራ የኦሮሞን አላማ ለማክሸፍ የሚፈልገው ካንድ ሌላ ጎሳ ጋር ማበር ብቻ ነው ።
5 ኦሮሞ ያማራን አላማ ለማክሸፍ የሚፈልገው ካንድ ሌላ ጎሳ ጋር ማበር ብቻ ነው።
6 ስለዚህ ብቸኛው የኢትዮጵያ ህላዌ መሰረት፣ መቆሚያ መሰረት ኦሮማራ ወይም ኦሮሞና አምራ ሲያብሩ ብቻ ነው ።
ይህም ማለት አምራና ኦሮሞን የሚያጋጩ፣ የሚከፋፍሉ በትትክል ኢትዮጵያን ለማፍረስ የሚፈልጉ አይሎች ናቸው ።
በጣም ትክክል ቅመር ነው !!! ይኔታ ቲኡብን እናመሰኛለን !!!
1 አንድ ጎሳ፣ ኦሮሞ ሆነ፣ አማራ ሆነ ወይ ሌላ አንድ ጎሳ ብቻውን ኢትዮጵያን ሊመራ ሊቆጣጠር አይችልም። ስለዚህ ሺመልስ አብዲሳ ኦሮሞ ኢትዮጵያን ተቆጣጥሮ ይገዛል ማለቱ ምኞት እንጂ በኢትዮጵያ ነባራዊ ሁኔታ ላይ አይቅምም።
2 ኦሮሞ አማራት አስወግዶ ሌሎች ጎሳዎችን ሁሉ ቢያስተባብር በቂ ቁጥር አግኝቶ መግዛት አይችልም።
3 አማራ ኦሮሞን አስወግዶ ሌሎች ጎሳዎችን ሁሉ ቢያስተባብር በቂ ቁጥር አግኝቶ መግዛት አይችልም።
4 አምራ የኦሮሞን አላማ ለማክሸፍ የሚፈልገው ካንድ ሌላ ጎሳ ጋር ማበር ብቻ ነው ።
5 ኦሮሞ ያማራን አላማ ለማክሸፍ የሚፈልገው ካንድ ሌላ ጎሳ ጋር ማበር ብቻ ነው።
6 ስለዚህ ብቸኛው የኢትዮጵያ ህላዌ መሰረት፣ መቆሚያ መሰረት ኦሮማራ ወይም ኦሮሞና አምራ ሲያብሩ ብቻ ነው ።
ይህም ማለት አምራና ኦሮሞን የሚያጋጩ፣ የሚከፋፍሉ በትትክል ኢትዮጵያን ለማፍረስ የሚፈልጉ አይሎች ናቸው ።
በጣም ትክክል ቅመር ነው !!! ይኔታ ቲኡብን እናመሰኛለን !!!