Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Ejersa
Member
Posts: 3978
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

ከትግራይ ክልል የከዱ 30 የፀረ ሽምቅ እና የልዩ ኃይል አባላት አማራ ክልል ገቡ!!!! ገና ደብረጽዮን ይከዳል

Post by Ejersa » 09 Aug 2020, 16:13

ከትግራይ ክልል የከዱ የፀረ ሽምቅ እና የልዩ ኃይል አባላት ወደ አማራ ክልል መግባታቸው ታውቋል። ከሰሞኑ ወደ ክልሉ የገቡ የፀረ ሽምቅ እና የልዩ ኃይል አባላት 30 ናቸው። ከእነዚህ ውስጥ 20ዎቹ 17 ክላሽ ሸንኮቭ እና ሦስት ሽጉጦችን እንደያዙ በደባርቅ በኩል መግባታቸውን የሰሜን ጎንደር ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ወርቁ ለምለሙ ለአብመድ አረጋግጠዋል። ተጨማሪ የጸረ ሽምቅና የልዩ ኃይል አባላትም እየከዱ እየገቡ መሆኑ ተመላክቷል።

አስሩ ደግሞ በጠገዴ በኩል ነው ወደ አማራ ክልል የገቡት። ከእነዚህ መካከል ዘጠኙ ከነሙሉ ትጥቃቸው፣ አንዱ ያለ ጦር መሳሪያ እንደገቡ ነው የተገለጸው። የጸጥታ አባላቱ ሕዝቡ ሀሳቡን በነጻነት ማራመድ አለመቻሉን እና በክልሉ እየተካሄደ ያለውን የጦርነት ቅስቀሳ መቃወማቸውን ለመክዳታቸው በምክንያትነት አቅርበዋል ብለዋል ዋና አስተዳዳሪው። "ምርጫ ይካሄድ" የሚለውን ሀሳብ ያልደገፉ በርካቶች ስለመታሰራቸውም ተናግረዋል ነው ያሉት አቶ ወርቁ።

ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 3/2012 ዓ.ም (አብመድ)

free-tembien
Member
Posts: 1702
Joined: 02 Jul 2015, 20:56

Re: ከትግራይ ክልል የከዱ 30 የፀረ ሽምቅ እና የልዩ ኃይል አባላት አማራ ክልል ገቡ!!!! ገና ደብረጽዮን ይከዳል

Post by free-tembien » 09 Aug 2020, 17:10

Please wait, video is loading...

Weyane.is.dead
Member+
Posts: 6796
Joined: 19 Oct 2017, 11:19

Re: ከትግራይ ክልል የከዱ 30 የፀረ ሽምቅ እና የልዩ ኃይል አባላት አማራ ክልል ገቡ!!!! ገና ደብረጽዮን ይከዳል

Post by Weyane.is.dead » 09 Aug 2020, 21:53

Hasema getachew reda is next :mrgreen:
free-tembien wrote:
09 Aug 2020, 17:10
Please wait, video is loading...

Weyane.is.dead
Member+
Posts: 6796
Joined: 19 Oct 2017, 11:19

Re: ከትግራይ ክልል የከዱ 30 የፀረ ሽምቅ እና የልዩ ኃይል አባላት አማራ ክልል ገቡ!!!! ገና ደብረጽዮን ይከዳል

Post by Weyane.is.dead » 09 Aug 2020, 22:42

Countless more are abandoning tplf as we speak. Tplf is hopeless and demoralised. Surrender is their only option.
Ejersa wrote:
09 Aug 2020, 16:13
ከትግራይ ክልል የከዱ የፀረ ሽምቅ እና የልዩ ኃይል አባላት ወደ አማራ ክልል መግባታቸው ታውቋል። ከሰሞኑ ወደ ክልሉ የገቡ የፀረ ሽምቅ እና የልዩ ኃይል አባላት 30 ናቸው። ከእነዚህ ውስጥ 20ዎቹ 17 ክላሽ ሸንኮቭ እና ሦስት ሽጉጦችን እንደያዙ በደባርቅ በኩል መግባታቸውን የሰሜን ጎንደር ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ወርቁ ለምለሙ ለአብመድ አረጋግጠዋል። ተጨማሪ የጸረ ሽምቅና የልዩ ኃይል አባላትም እየከዱ እየገቡ መሆኑ ተመላክቷል።

አስሩ ደግሞ በጠገዴ በኩል ነው ወደ አማራ ክልል የገቡት። ከእነዚህ መካከል ዘጠኙ ከነሙሉ ትጥቃቸው፣ አንዱ ያለ ጦር መሳሪያ እንደገቡ ነው የተገለጸው። የጸጥታ አባላቱ ሕዝቡ ሀሳቡን በነጻነት ማራመድ አለመቻሉን እና በክልሉ እየተካሄደ ያለውን የጦርነት ቅስቀሳ መቃወማቸውን ለመክዳታቸው በምክንያትነት አቅርበዋል ብለዋል ዋና አስተዳዳሪው። "ምርጫ ይካሄድ" የሚለውን ሀሳብ ያልደገፉ በርካቶች ስለመታሰራቸውም ተናግረዋል ነው ያሉት አቶ ወርቁ።

ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 3/2012 ዓ.ም (አብመድ)

Weyane.is.dead
Member+
Posts: 6796
Joined: 19 Oct 2017, 11:19

Re: ከትግራይ ክልል የከዱ 30 የፀረ ሽምቅ እና የልዩ ኃይል አባላት አማራ ክልል ገቡ!!!! ገና ደብረጽዮን ይከዳል

Post by Weyane.is.dead » 10 Aug 2020, 07:06

:lol: :lol: :lol: :lol: :lol:
free-tembien wrote:
09 Aug 2020, 17:10
Please wait, video is loading...

Weyane.is.dead
Member+
Posts: 6796
Joined: 19 Oct 2017, 11:19

Re: ከትግራይ ክልል የከዱ 30 የፀረ ሽምቅ እና የልዩ ኃይል አባላት አማራ ክልል ገቡ!!!! ገና ደብረጽዮን ይከዳል

Post by Weyane.is.dead » 10 Aug 2020, 12:06

There's a rumour getachew assefa is gone AWOL. Sebuh ga.y_ga is soiling his diapers :lol:
Ejersa wrote:
09 Aug 2020, 16:13
ከትግራይ ክልል የከዱ የፀረ ሽምቅ እና የልዩ ኃይል አባላት ወደ አማራ ክልል መግባታቸው ታውቋል። ከሰሞኑ ወደ ክልሉ የገቡ የፀረ ሽምቅ እና የልዩ ኃይል አባላት 30 ናቸው። ከእነዚህ ውስጥ 20ዎቹ 17 ክላሽ ሸንኮቭ እና ሦስት ሽጉጦችን እንደያዙ በደባርቅ በኩል መግባታቸውን የሰሜን ጎንደር ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ወርቁ ለምለሙ ለአብመድ አረጋግጠዋል። ተጨማሪ የጸረ ሽምቅና የልዩ ኃይል አባላትም እየከዱ እየገቡ መሆኑ ተመላክቷል።

አስሩ ደግሞ በጠገዴ በኩል ነው ወደ አማራ ክልል የገቡት። ከእነዚህ መካከል ዘጠኙ ከነሙሉ ትጥቃቸው፣ አንዱ ያለ ጦር መሳሪያ እንደገቡ ነው የተገለጸው። የጸጥታ አባላቱ ሕዝቡ ሀሳቡን በነጻነት ማራመድ አለመቻሉን እና በክልሉ እየተካሄደ ያለውን የጦርነት ቅስቀሳ መቃወማቸውን ለመክዳታቸው በምክንያትነት አቅርበዋል ብለዋል ዋና አስተዳዳሪው። "ምርጫ ይካሄድ" የሚለውን ሀሳብ ያልደገፉ በርካቶች ስለመታሰራቸውም ተናግረዋል ነው ያሉት አቶ ወርቁ።

ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 3/2012 ዓ.ም (አብመድ)

Post Reply