Mereja.Forum
https://mereja.forum/content/
ኤርሚያስ ለገሰ በዕድሜው ውስጥ ሊናገራቸው ከአሰበው ጥቂት ቁምነገሮች አንዱን ተናገረ፡፡ እኛም ከቁጥቡ ግብረ-መልሳችን መልካም ነው ብለናል፡፡
https://mereja.forum/content/viewtopic.php?f=2&t=228610
Page
1
of
1
ኤርሚያስ ለገሰ በዕድሜው ውስጥ ሊናገራቸው ከአሰበው ጥቂት ቁምነገሮች አንዱን ተናገረ፡፡ እኛም ከቁጥቡ ግብረ-መልሳችን መልካም ነው ብለናል፡፡
Posted:
08 Aug 2020, 10:53
by
AbebeB
ኤርሚያስ ለገሰ ኦርቶዶክስ የአማራ ቤተክርስቲያን ነው በማለት ትናንት ሲገልጥ ባለ አዝጋሚ ዕውቀት (laggard) መሆኑን ይፋ ማድረጉ ነው፡፡