Page 1 of 1

አብይ አመድ በአባቶቹ መንገድ ላይ- የአማራ ገዥ ሥርዓት የሀረርጌን ኦሮሞ ቆቱ ዕያለ ይጠራ ነበር፡፡ የነፍጠኛው ልጅ ጠ/ሚ/ር አብዮት ካሣዬም በጉጂ አፍ ልንገራችሁ ብሎናል፡፡

Posted: 07 Aug 2020, 20:08
by AbebeB
አብይ አመድ በአባቶቹ መንገድ ላይ- የአማራ ገዥ ሥርዓት የሀረርጌን ኦሮሞ ቆቱ ዕያለ ይጠራ ነበር፡፡ የነፍጠኛው ልጅ ጠ/ሚ/ር አብዮት ካሣዬም በጉጂ አፍ ልንገራችሁ ብሎናል፡፡

ቆቱ አራሽ ማለት ሲሆን የጉጂ አፍ የሚል ጨርሶም ትርጉም የለውም፡፡ ያለው አፋን ኦሮሞ ነው፡፡

የነፍጠኛ ልጆች ድንቁርና እጥፍ ጨምሮአል ይሉሀል ይኸ ነው፡፡