የቱርክ፣ ኢትዮጵያ፣ ግብጽ ዲፕሎማሲ ሱማሌ ውስጥ፡ ጦርነት በጠብመንጃ የሚካሄድ ፖለቲካ ነው
Posted: 05 Aug 2020, 17:49
ቋሚና ዘላለማዊ የፖለቲካ ትግል ውስጥ ያሉት ግብጽና ኢትዮጵያ ናቸው ። ይህ የኦለቲካ ትግል በፖለቲካም፣ በዲፕሎማሲም፣ ከተቻለ በጦርም ሊዋጉ ይችላሉ።
ግብጽና ቱርክ እንዲሁ የራሳቸው ስትራተጂክ የፖለቲካ፣ ዲፕሎማሲ እና ወታደራዊ ትግል ውስጥ ናቸው ።
ስለሆነም ቱርክና ኢትዮጵያ በሱማሌ ውስጥ ትብብር መፍጠራቸው ማንም የሚጠብቀው ነገር ነው።