Page 1 of 1

ኤርሚያስ ለገሰ፤ የሰሞኑ የዘር ፍጅትና የመልሶ ማቋቋም ኮሚሽን አስፈላጊነት

Posted: 04 Aug 2020, 16:50
by Horus
በትክክል ጄኖሳይድ ያልነውን ነገር የዘር ፍጅት ተብሎ እንዲሰየም ሃስብ ማቅረባቸው በጣም ትክክል ነው ።

ኤርሚያስ ያቀረበው 3 መፍትሄዎች
1 እልቂቱን "የዘር ፍጅት" ተብሎ እንዲጠራ

2 የዘር ፍጅቱን በገለልተኛ ቡድን እንዲጣራ

3 አቢይ የመልሶ ማቋቋም ኮሚሽን አቁሞ የካሳ ሂደት ባስቸኳይ እንዲጀምር .. ትክክል ትክክል