ኤርሚያስ ለገሰ፤ የሰሞኑ የዘር ፍጅትና የመልሶ ማቋቋም ኮሚሽን አስፈላጊነት
Posted: 04 Aug 2020, 16:50
በትክክል ጄኖሳይድ ያልነውን ነገር የዘር ፍጅት ተብሎ እንዲሰየም ሃስብ ማቅረባቸው በጣም ትክክል ነው ።
ኤርሚያስ ያቀረበው 3 መፍትሄዎች
1 እልቂቱን "የዘር ፍጅት" ተብሎ እንዲጠራ
2 የዘር ፍጅቱን በገለልተኛ ቡድን እንዲጣራ
3 አቢይ የመልሶ ማቋቋም ኮሚሽን አቁሞ የካሳ ሂደት ባስቸኳይ እንዲጀምር .. ትክክል ትክክል
ኤርሚያስ ያቀረበው 3 መፍትሄዎች
1 እልቂቱን "የዘር ፍጅት" ተብሎ እንዲጠራ
2 የዘር ፍጅቱን በገለልተኛ ቡድን እንዲጣራ
3 አቢይ የመልሶ ማቋቋም ኮሚሽን አቁሞ የካሳ ሂደት ባስቸኳይ እንዲጀምር .. ትክክል ትክክል