Page 1 of 1

"የነሱ አብን ብሄርተኛ፣ የኔ ኦሮማራ አገራዊ!" በምን ሂሳብ? "የነሱ 87 ያገለለ፣ የኔ ግን 86 ብሄሮችን ብቻ ያገለለ!" አልሸሹም ዞር አሉ፣ ስለዚህ ምሁረኛ ትንተና ወይስ ውግንና?

Posted: 02 Aug 2020, 11:39
by eden