Page 1 of 1

የጎሳ ባንዳ መደብ መደርመስ

Posted: 01 Aug 2020, 03:36
by Horus
ገና ሰኔ አልገባም ፣

መስከረም ሲጠባ ምን እንደ ምናይ ልብ ብልችሁ ገምቱት !

እነ ጃዋርና ገርባ ቃሊቲን በደንብ ይለምዱታል !

አሁን የገንዘብ ወንዛቸውም እየደረቀ ነው !

የዱባይ ግርድና ሰራተኛ ቄሮ " በለፈለፉ ይጠፉ" ሆነና ቪዛ ተቀምቶ ወደ ሻሸመኔ ተመልሷል ። ደደባዊ ባህሪ !

እንዲያ ባንድ ቃል እንደ ገንፎ የተነፋው የጎሳ ባንዳ መደብ ኮላፕስ አደረገ፣ ተደረመሰ




Re: የጎሳ ባንዳ መደብ መደርመስ

Posted: 01 Aug 2020, 05:10
by kibramlak
Love it,, have been waiting for this to happen