"በገዛ ፈሴ አስሜን መቀስቀሴ" one of my friend posted this good news
Posted: 31 Jul 2020, 21:54
በዱባይ "ዳውን ! ዳውን! ኢትዮጵያ ሲሉ የነበሩት እና ታፍሰው በአውቶቢስ ገቢ የተደረጉት የጃዋር ተከታዮች ..
ዛሬ እያንዳንዳቸው 3ሺህ ድራም ቅጣት እንዲከፍሉ እና ወደ "ሰደቧት" ሀገራቸው ዲፖርት እንዲደረጉ ተወስኗል
።
በተጨማሪ ሁለተኛ ወደ ዱባይ ተመልሰው እንዳይገቡ አሻራ ሰጥተው የሚሸከፉ መሆኑን ተወስኗል።
የሚገርመው ነገር ዶ/ር አብይ በዱባይ በነበረው ቆይታ ከንጉሱ ጋር ተነጋግሮ ብዙዋቹን
√ ከእስር እንዲፈቱ
√ የነበረባቸው የቪዛ ዕዳ እንዲሰረዝ
√ የስራ ፈቃድ ችግር የነበረባቸውን ችግሩ እንዲስተካከል ከፍተኛ እና አድካሚ የሆነ የዲፕሎማሲ ስራ ሰርተው ነበር።
ታዲያ ምን ያደርጋል ..
"በገዛ ፈሴ አስሜን መቀስቀሴ"
ይልሃል ይሄ ነው
°√ ፍቅር ያሸንፋል
ዛሬ እያንዳንዳቸው 3ሺህ ድራም ቅጣት እንዲከፍሉ እና ወደ "ሰደቧት" ሀገራቸው ዲፖርት እንዲደረጉ ተወስኗል
በተጨማሪ ሁለተኛ ወደ ዱባይ ተመልሰው እንዳይገቡ አሻራ ሰጥተው የሚሸከፉ መሆኑን ተወስኗል።
የሚገርመው ነገር ዶ/ር አብይ በዱባይ በነበረው ቆይታ ከንጉሱ ጋር ተነጋግሮ ብዙዋቹን
√ ከእስር እንዲፈቱ
√ የነበረባቸው የቪዛ ዕዳ እንዲሰረዝ
√ የስራ ፈቃድ ችግር የነበረባቸውን ችግሩ እንዲስተካከል ከፍተኛ እና አድካሚ የሆነ የዲፕሎማሲ ስራ ሰርተው ነበር።
ታዲያ ምን ያደርጋል ..
"በገዛ ፈሴ አስሜን መቀስቀሴ"
ይልሃል ይሄ ነው
°√ ፍቅር ያሸንፋል