Page 1 of 1

ትግራይ ውስጥ በትግርኛ እና በአማርኛ የዜና እና የፕሮግራም ጋዜጠኞች መካከል እየተደረገ ያለው "ጦርነት" ተጧጡፎ ቀጥሏል!!

Posted: 29 Jul 2020, 21:49
by Wedi
ትግራይ ውስጥ በትግርኛ እና በአማርኛ የዜና እና የፕሮግራም ጋዜጠኞች መካከል እየተደረገ ያለው "ጦርነት" ተጧጡፎ ቀጥሏል!!

ጌታቸው ረዳ በትግርኛ ክፍል የሚሰሩ ጋዜጠኖችን "ደንቆሮዎች" እያለ እንደሚሰድባቸው ታወቀ፡፡ :lol: :lol: :lol: