Page 1 of 1
BREAKING: A delegation of TPLF led by Addisalem Balema is said to 've arrived in AddisAbaba to talk 'peace
Posted: 28 Jul 2020, 11:12
by MINILIK SALSAWI
የትግራይ ክልላዊ መንግስት በአዲስ ዐለም ባሌማ የሚመራ ልዑክ ወደ አዲስ አበባ እንደላከ ማወቃቸውን በኬንያ የኤርትራ አምባሳደር በየነ ርዕሶም በትዊተር ገጻቸው አስፍረው ተመልክተናል፡፡ ልዑኩ የተላከው ከፌደራል መንግሥቱ ጋር ለመነጋገር እንደሆነም ጠቅሰዋል፡፡ ከጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ መንግሥትም ሆነ ከትግራይ ክልል መንግሥት ስለመረጃው የተሰማ ነገር የለም፡፡
Please wait, video is loading...
Read More : https://mereja.com/amharic/v2/308710
Re: BREAKING: A delegation of TPLF led by Addisalem Balema is said to 've arrived in AddisAbaba to talk 'peace
Posted: 28 Jul 2020, 11:48
by sesame
Abiy should treat the Weyane peace delegation as a surrender committee. He has already said that from now on it is the rule of law that applies and that peace delegations will not be welcome anymore. His aim should be to dismantle the TPLF and not to appease the Adwa thieves.
Re: BREAKING: A delegation of TPLF led by Addisalem Balema is said to 've arrived in AddisAbaba to talk 'peace
Posted: 28 Jul 2020, 11:52
by Axumezana
As TPLF and PP agree to solve their problems the main loser will be Isaias.
Frustrated Isaias will try raise the border demarcation that he has put on the back burner ( "until TPLF is disintegrated") and he may try to reignite a war but that will be the end for him.
Re: BREAKING: A delegation of TPLF led by Addisalem Balema is said to 've arrived in AddisAbaba to talk 'peace
Posted: 28 Jul 2020, 12:01
by ( ͡° ͜ʖ ͡°)
ኢትዮጵያን በብሄር ግጭቶች ለማተራመስ በማሰብ ኣርቲስት ሃጫሉን የገደለ የህወሃት አሸባሪ ቡድን ሽማግሌዎች በመላክ ጥፋቱን ለመሸፈን ያስችለዋል ወይ? 
Re: BREAKING: A delegation of TPLF led by Addisalem Balema is said to 've arrived in AddisAbaba to talk 'peace
Posted: 28 Jul 2020, 13:28
by quindibu
የተለመደ የአድዋ ማፍያ ግዜ መግዣ ስትራቴጂ ነው፥፥ ፈረጠምን ባሉ ግዜ ጫማህ ላይ ቅርሻታቸውን ተፍተው፥ አቅማቸው ደከም ሲል ደግሞ ያለ ምንም ሐፍረት ቢያስፈልግ ቅርሻታቸውን መልሰው ለመላስ የማይመለሱ ክብር የማይወድላቸው ተራ የመንገድ ወሮበሎችና መሐይሞች ጋር መደራደር ይቻላል ብሎ የሚያምን ካለ አዕምሮውን መመርመር አለበት፥፥
በዚያ ላይ ድርድር ዕውን የሚሆነው የሐይል ሚዛንህ ሲመጣጠን ብቻ ነው፥፥ ህወሐት በአሁኑ አቅሟና ቁመናዋ (ከረዥም ምላስና በመቶዎች የሚቆጠሩ በተራ ስድቦች የታጀቡ መግለጫዎችን በየሳምንቱ ከማውጣት በዘለለ) ምን ይዛ ጠረጴዛ ላይ እንደምትቀርብ ለኔ ግልፅ አይደለም፥፥ በርግጥም የታዘዘቸውን ያለ ምንም ጥያቄ ከመፈፀም በስተቀር ሌላ ምርጫ አላት ብዬ አላምንም፥፥
Re: BREAKING: A delegation of TPLF led by Addisalem Balema is said to 've arrived in AddisAbaba to talk 'peace
Posted: 28 Jul 2020, 13:40
by Abere
ምን ዓይነት ድርድር እንዴ ሆነ ሊገባኝ አልቻለም። ወያኔ በጉልበቱ የአንድ ክፍለ ሀገር አስተዳዳሪ እና ነፃ አውጭ ነኝ ባይ ነው። ስለዚህም ከተራራ እስከ ህዝብ እና እርስት የሰረቀ ተራ ሌባ ነው። ከዚህም አልፎ ከ3 - 5 ሚልዮን በሚሆን ህዝብ ላይ ይቅር የማይባል የዘር ማፅዳት ወንጀል ፈፅሟል። የትርክት ልብወለድ ድርስት፣ የጫካ መተዳደሪያ የዴዴቢት ህገ-መንግስት ለቅደድ ከሆነ መልካም ኑዛዜ እንድ መቀበል ይሆናል። ከዚያ በተረፈ የዳውድ ኢብሳን የእስር ቤት ይዞታ አይተው መሄድ ወይም አብሮ የቁም እስር መግባት ይሁን አቀባበሉ።
Re: BREAKING: A delegation of TPLF led by Addisalem Balema is said to 've arrived in AddisAbaba to talk 'peace
Posted: 28 Jul 2020, 13:56
by Digital Weyane
መርየት ሀም ዓይኒ መርፍእ ብዝፀበበቶም ኡቱ "አየኻ ናይና!" ኡቱ "ወይከ ፈተኽ!" ኩሉ ተረሲዑ ብፍርሒ ርዒዶም ሕዚ አው ሸምግሉና ልብሉሉ ግዝየ በፂሖም ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ! አው ሓደ መላጥ ርእሲ ክልተ መልሓስ!
Re: BREAKING: A delegation of TPLF led by Addisalem Balema is said to 've arrived in AddisAbaba to talk 'peace
Posted: 28 Jul 2020, 14:00
by Wedi