እንድህ ሁኖ ቀረ የወያኔ ነገር። ከመንግሥት ቴሌቭዥን ባለቤትነት ወደ ቦኖ ቴሌቭዥን በወረፋ ተጠቃሚነት።
Posted: 27 Jul 2020, 12:30
እንድህ ሁኖ ቀረ የወያኔ ነገር። ከመንግሥት ቴሌቭዥን ባለቤትነት ወደ ቦኖ ቴሌቭዥን በወረፋ ተጠቃሚነት። እርሱን ከፍ ከፍ ያደረገ በኋላ ዝቅ ዝቅ ይላል። ወርቅ ነኝ ምና ምን እያሉ ከቁመታቸው በላይ ሲንጠራሩ በኢ-መደበኛ ዩቲዩብ ቴሌቭዥን የአንድ ክፍለ ሀገር ህዝብ ሊያስተዳድሩ ተወሰኑ። ከፍሎረሰንት መብራት ወደ ሻማ መብራት ያደገው ወያኔ እንዴት አድርጎ ሊገፋው ይሆን።