Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
Horus
- Senior Member+
- Posts: 40300
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Post
by Horus » 27 Jul 2020, 03:24
እነ ሟቹ ሲሳይ ኢብሳ እና አራርሶ ቢቂላ ትክክለኛ የሸዋ ኦሮሞች !!! ኦሮሞ ለባህሉና ቋንቋው ሊታገል ይሞክራል ፣ ግ ን እነጃዋር ኦሮሞን አረብኛ ተናጋሪ፣ ጀለቢይ ለባሽ፣ ቁራን አነብናቢ ያረብ አሽከር ነ የሚያደርጉት
እነhttps://mereja.com/forum/viewtopic.php?f=2&t=227357&start=20
-
Guest1
- Member
- Posts: 1926
- Joined: 28 Dec 2006, 01:02
Post
by Guest1 » 27 Jul 2020, 04:52
እነ ሟቹ ሲሳይ ኢብሳ እና አራርሶ ቢቂላ ትክክለኛ የሸዋ ኦሮሞች !!! ኦሮሞ ለባህሉና ቋንቋው ሊታገል ይሞክራል ፣ ግ ን እነጃዋር ኦሮሞን አረብኛ ተናጋሪ፣ ጀለቢይ ለባሽ፣ ቁራን አነብናቢ ያረብ አሽከር ነ የሚያደርጉት
ከላይ የሰፈረውን ኣላለም!!!
በአጭሩ የተናገረው ኢትዮጵያን በደማችን በአጥንታችን የገነባን እኛ ኢትዮጵያዊ ነን። ከብዙ ብሄሮች ጋር ተጋብተን ተዋልደናል። ዘረኞችም ኣይደለንም። ጠላቶታችን የሚከፋፍሉን ናቸው። እንኳን ለኢትዮጵያ ለአፍሪካም እንበቃለን።
-
Wedi
- Member+
- Posts: 8599
- Joined: 29 Jan 2020, 21:44
Post
by Wedi » 27 Jul 2020, 08:04
We knew it from the beginning!!
-
Horus
- Senior Member+
- Posts: 40300
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Post
by Horus » 27 Jul 2020, 22:19
ዛሬ ዳዉድ ኢብሳን የተካው አራርሶ ቢቂላ እንደ ስሙ ከሆነ የሸዋ ልጅ ይመስላል !!!