Page 1 of 1

የቃሊቲው ሁለተኛ መንግስት

Posted: 26 Jul 2020, 22:58
by Horus
ፖለቲካ አለ ስልጣን አይኖርም፣ ሊኖር አይችልም። አንድ ስልጣን ደሞ በአንድ ግዜ አንድ ሰው ብቻ ነው የሚዘው ። አንድ አገር ደሞ አንድ መንግስት ነው ያልው። ይህ ሕግ ለሁሉም አይነት ከትንሽ እስከ ትልቅ ፖለቲካና ስልጣን የሚሰራ ሕግ ነው ።

ይሄው የኦነግ ዎያኔ 2ኛ መንግስት 1ኛ መንግስት ለመሆን ሲፈነቅል ሙከራው ከሽፎበት አንደኛው ስልጣን ከመሻት ወደ 1ኛ ጥያቄ ወርዷል። በመጀመሪያ የፍንቀላ ወንጀሎች ወደ ቃሊቲ ወረዱ ። አሁን እነ ኦነግና ዎያኔ በውስጣዊ ትንቅንቅ ውስት ገብተአል ። አሁን እንግዲ ሁሉም አገር አማሽ 2ኛ ረድፎች ቤታቸው ቃሊቲ ነው ። አበቃ !