ኡናታችን ትግራይ በመፅሃፍ ቅዱስ ላይ 11 ጊዜ ተጠቅሳለች
Posted: 25 Jul 2020, 16:08

Ethiopian News & Opinion
https://mereja.forum/content/

ወደ ትግራይ ተመለስ። እሷ ክርክር የሚበዛባት አገር ናትና ትምህርት አልተማረችም። የጽድቅ ስራንም አልሰራችም። ምክርን አልተመከረችም። መገሠጽን አልተገሠጸችም። ያለምክር ነበረችና ስደትና ችግር አንበጣ ካቦ ትልና አይጥ ይበዛባታልና፡ መብረቅ አውሎ ነፋስና ጭጋግ የፀሃይ ሐሩር ብርድ ጤዛ ይበዛባታል፡ ፍቅርና ሰላም የላትም።