Page 1 of 1

ምክር ከኤርትራዊ ጋዜጠኛ ለልማታዊ ጋዜጠኛ ሲሳይ አጌና ፡ የሞተ ፈረስ አትጋልብ

Posted: 18 Jul 2020, 18:58
by eden

Re: ምክር ከኤርትራዊ ጋዜጠኛ ለልማታዊ ጋዜጠኛ ሲሳይ አጌና ፡ የሞተ ፈረስ አትጋልብ

Posted: 18 Jul 2020, 19:01
by Digital Weyane
ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ !!! :cry: :cry: :cry:
በአሜሪካ አገር የሚኖሩ ሥራ የሌላቸው የዓድዋ ወያኔ ልጆች ((ገንዘቡ ከየት እንደተገኘ እግዜር ይወቀው)) የ $100,000 ዶላር መኪና እየነዱ ሲንጎማለሉ ታያለህ። የመለስ ዜናዊ ልጅም የአንድ ሚሊዮን ዶላር መኪና ትነዳለች። ከዓድዋ ያልሆኑ የትግራይ ወጣቶች እጣ ፋንታ ፍልሰትና ስደት ሆኗል፡፡ አያሳዝኑም? :roll: :roll: