Page 1 of 1

ሀብታሙ አያሌው ሳይገባው ከኦሮሞ ጋር ተስማማ፡፡ “መጀመርያ ግፍን እናውግዝ” አለ፡፡ የኦሮሞ ሕዝብም ያለው ይህን ነው፡፡ ለዝርዝሩ ውስጠ ገጽ ይመልከቱ!

Posted: 14 Jul 2020, 14:06
by AbebeB
ሀብታሙ አያሌው ሳይገባው ለመጀመርያ ጊዜ ከኦሮሞ ጋር ተስማማ፡፡ “መጀመርያ ግፍን እናውግዝ” አለ፡፡ የኦሮሞ ሕዝብም ያለው ይህን ነው፡፡

ልክ እንደ ነፍጠኛው ታምራት፤ እስላም ና ጋላ እየተባለ እጅና ጡት የተቆረጠውን ኦሮሞ ሕዝብ ለንድ አፍታ እናስብ፡፡ ስለዚህ መጀመርያ ሚንሊክ ጡት ቆራጭ ጨካኝ እንጅ እሚዬ እንደልሆነ እንስማማ፡፡ ሚንሊክ ቆማጣ መሆኑንም ጭምር ላለመደበቅና አሻሽለን ላለማቅረብ እንወስንና እንስማማ፡፡

አባ ዲያቆን principle based፣ you see the logic? Here is where it matters!