Page 1 of 1
Issu's hand chopped off in Addis
Posted: 13 Jul 2020, 11:09
by Awash
Re: Issu's hand chopped off in Addis
Posted: 13 Jul 2020, 11:17
by Zmeselo
Re: Issu's hand chopped off in Addis
Posted: 13 Jul 2020, 11:26
by pushkin
Re: Issu's hand chopped off in Addis
Posted: 13 Jul 2020, 11:30
by EthioRedSea
Is Issayas serious or is he mad? If Issayas is serious, we can appoint him as president of Ethiopia if he announces Eritrea to be part of Ethiopia. TPLF and Tigray do not mind Issay being the president of Ethiopia.
But as usual Issayas is simply destabilizing Ethiopia by inciting inter-tribal violence and war, which leads to underdevelopment or bad economy as people are fighting each other instead of being in their farms to produce food for the market or construct roads and rails to sell more commodities and farm produces.
Ethiopians should be realistic and try to get their own port back. Ethiopia should not allow Eritrea to destroy Ethiopia.
Re: Issu's hand chopped off in Addis
Posted: 13 Jul 2020, 11:48
by Abere
ይኸ ነገር የሟርት ወሬ እንጅ በፍፁም እውነት አይመስለኝም። ምክንያቱም ወሬው የሚመጣው ከአንድ ምንጭ ብቻ። እውነት ቢሆን በሦስት ድፍን ቀን ውስጥ ብዙ ኦፊሴላዊ መገናኛ ብዙሃን ይዘግቡት ነበር። የአዋሽ ነገር ወሬው ከመቀሌ አይወጣም ልክ እንዴ አዋሺ ወንዝ ሰፈር ለሰፈር ብቻ። ሟች የተባለውም ሰውዬ ስሙ አልገባህ አለኝ - ምናባዊ ገፀ-ባህርይ ተውኔት ይመስለኛል። ለነገሩ የሰው ሞት ምኑ ያስደስታል - አንድ ሰው ብቻ አይደለም ሲሞት ከኋላው የብዙ ቤተሰብ ህይወት ይሰናከላል። ለማንኛውም ይቺ ነገር ድሃ በህልሙ ቅቤ ባይ በላ ይሞት ነበር ዓይነት ትመስላለች። ደግሞ አንድ ተረት አስታወሰኝ። እርሱም። አንድ ምስኪን አጭበርባሪ ልብስ ሰፊ ምሳውን በማር ሲበላ ዳቦው ላይ ሰባት ዝንብ አረፈበት። ከዚያ መልቲ ልብስ ሰፊ፣ ሰባቱን ዝንብ በአንድ ጥፊ ይገድል እና ማሰብ ሲጀምር ለምን በቀበቶየ ላይ ሰባት ገዳይ ብዬ አልፅፍም ይላል። እንዳሰበውም በቀበቶው ላይ ፅፎ በሰዎች መካከል ሰባት ገዳይ ነኝ እያለ ፎከረ። በውሸት ዝናውም የአገረ ገዥ ልጅ አገባ - ጀግና ተብሎ። ትንሽ ወራቶች አልፉና የምር የምር የልብ ወሬ በጥንዶች ተጀመረና - እንዴት ግን ሰባት ገደልክ ስትለው እውነቱን ፍርጥ አድርጎ አስረዳት። ከዚያ በኋላ አሽከሮቿን ጠርታ በጥፊ እያዳፋችሁ አስወጡልኝ አለች ይባላል። የወያኔዎች ነገር ይህን ሳትመስል አልቀረችም። ጥያቄዬ ግን ለምን ይሆን ወያኔዎች ነጭ ውሸት የሚወዱት - ደግሞ ገደልን የሚሉት እኮ ነጭ ፀዐዳ ሰው።
Re: Issu's hand chopped off in Addis
Posted: 13 Jul 2020, 12:03
by Awash
Wherever Issu inject himself, there is crisis and turmoil. Does anybody really think he's going to bring anything else? He has signed handedly destroyed Eritrea and it's future. Now, he's working on Ethiopia.
Re: Issu's hand chopped off in Addis
Posted: 13 Jul 2020, 13:28
by Zmeselo
Abere wrote: ↑13 Jul 2020, 11:48
ይኸ ነገር የሟርት ወሬ እንጅ በፍፁም እውነት አይመስለኝም። ምክንያቱም ወሬው የሚመጣው ከአንድ ምንጭ ብቻ። እውነት ቢሆን በሦስት ድፍን ቀን ውስጥ ብዙ ኦፊሴላዊ መገናኛ ብዙሃን ይዘግቡት ነበር። የአዋሽ ነገር ወሬው ከመቀሌ አይወጣም ልክ እንዴ አዋሺ ወንዝ ሰፈር ለሰፈር ብቻ። ሟች የተባለውም ሰውዬ ስሙ አልገባህ አለኝ - ምናባዊ ገፀ-ባህርይ ተውኔት ይመስለኛል። ለነገሩ የሰው ሞት ምኑ ያስደስታል - አንድ ሰው ብቻ አይደለም ሲሞት ከኋላው የብዙ ቤተሰብ ህይወት ይሰናከላል። ለማንኛውም ይቺ ነገር ድሃ በህልሙ ቅቤ ባይ በላ ይሞት ነበር ዓይነት ትመስላለች። ደግሞ አንድ ተረት አስታወሰኝ። እርሱም። አንድ ምስኪን አጭበርባሪ ልብስ ሰፊ ምሳውን በማር ሲበላ ዳቦው ላይ ሰባት ዝንብ አረፈበት። ከዚያ መልቲ ልብስ ሰፊ፣ ሰባቱን ዝንብ በአንድ ጥፊ ይገድል እና ማሰብ ሲጀምር ለምን በቀበቶየ ላይ ሰባት ገዳይ ብዬ አልፅፍም ይላል። እንዳሰበውም በቀበቶው ላይ ፅፎ በሰዎች መካከል ሰባት ገዳይ ነኝ እያለ ፎከረ። በውሸት ዝናውም የአገረ ገዥ ልጅ አገባ - ጀግና ተብሎ። ትንሽ ወራቶች አልፉና የምር የምር የልብ ወሬ በጥንዶች ተጀመረና - እንዴት ግን ሰባት ገደልክ ስትለው እውነቱን ፍርጥ አድርጎ አስረዳት። ከዚያ በኋላ አሽከሮቿን ጠርታ በጥፊ እያዳፋችሁ አስወጡልኝ አለች ይባላል። የወያኔዎች ነገር ይህን ሳትመስል አልቀረችም። ጥያቄዬ ግን ለምን ይሆን ወያኔዎች ነጭ ውሸት የሚወዱት - ደግሞ ገደልን የሚሉት እኮ ነጭ ፀዐዳ ሰው።
Re: Issu's hand chopped off in Addis
Posted: 13 Jul 2020, 13:41
by Awash
EthioRedSea wrote: ↑13 Jul 2020, 11:30
Is Issayas serious or is he mad? If Issayas is serious, we can appoint him as president of Ethiopia if he announces Eritrea to be part of Ethiopia. TPLF and Tigray do not mind Issay being the president of Ethiopia.
But as usual Issayas is simply destabilizing Ethiopia by inciting inter-tribal violence and war, which leads to underdevelopment or bad economy as people are fighting each other instead of being in their farms to produce food for the market or construct roads and rails to sell more commodities and farm produces.
Ethiopians should be realistic and try to get their own port back. Ethiopia should not allow Eritrea to destroy Ethiopia.
You're absolutely right. You wouldn't want Issu to destroy everything like he's done for the Eritrean people.
Please wait, video is loading...
Re: Issu's hand chopped off in Addis
Posted: 13 Jul 2020, 15:17
by Awash
Please wait, video is loading...
Re: Issu's hand chopped off in Addis
Posted: 13 Jul 2020, 18:34
by Hawzen
Re: Issu's hand chopped off in Addis
Posted: 13 Jul 2020, 20:34
by Awash
Hawzen, Tigrai;
Look what Mesfin Hagos sent me from Mekele. He is detrmined to dislodge your Agame junta for what they've done to the Eritrean people and to Eritrea.

Re: Issu's hand chopped off in Addis
Posted: 13 Jul 2020, 20:59
by Awash
Please wait, video is loading...