Page 1 of 1

~አክትቪስት ታማኝ በየነ ~ °የመጪው ሳምንት ለአብይ አሕመድ የድጋፍ ሰልፍ ዋሽንግተን ዲሲ ላይ ለማድረግ ጥሪ አቀረበ።° • የህውአት ሽኔ ግንባር °ይወገዛል• ይፈርሳል××

Posted: 12 Jul 2020, 21:19
by MatiT
🇪🇹ታማኝ በየነ የመጪው ሳምንት ለአብይ አሕመድ የድጋፍ ሰልፍ ዋሽንግተን ዲሲ ላይ ለማድረግ ጥሪ አቀረበ l
ሰአት እና ቀኑን በቅርብ ይፋ እንደሚደረግ አሳውቋል
እናመሰግናለን ታማኝ ምርጥ የኢትዮጵያ ልጅ ሼር በማድረግ መልእክቱን እናስተላልፍ✌️