በጃዋር ላይ የቀረቡት 4 የወንጀል ክሶች
Posted: 11 Jul 2020, 01:43
ክስ አንድ፣ አንድ ፖሊስ በመግደል፣ በማስገደል ወይም በግድያ ተባባሪ መሆን፣
ክስ ሁለት፣ ብሄረ ሰቦችን በማጋጨት፣ ማለትም የዘር ማጥፋት በመቆስቆስ፣ በህዝቦች መካከል አምጽና እልቂት መቆስቆስ፣
ክስ ሶስት፣ የመንግስት ባለስልጣናትን ለማስገደል መሞከር (በፒፒ ጽህፈት ቤት)
ክስ አራት ፣ የሃጫሉ ሁንዴሳ አስከሬን ወደ ወላጆቹ እንዳይሄ (ማለትም የሰው አስከሬን በሃይል መቀማት?)
የሚሉ ሲሆኑ የዛሬ አመት ስላስፈጃቸው 86 ንጹህን ጉዳይ ገና መነሳት ያለበት ነው ።
ክስ ሁለት፣ ብሄረ ሰቦችን በማጋጨት፣ ማለትም የዘር ማጥፋት በመቆስቆስ፣ በህዝቦች መካከል አምጽና እልቂት መቆስቆስ፣
ክስ ሶስት፣ የመንግስት ባለስልጣናትን ለማስገደል መሞከር (በፒፒ ጽህፈት ቤት)
ክስ አራት ፣ የሃጫሉ ሁንዴሳ አስከሬን ወደ ወላጆቹ እንዳይሄ (ማለትም የሰው አስከሬን በሃይል መቀማት?)
የሚሉ ሲሆኑ የዛሬ አመት ስላስፈጃቸው 86 ንጹህን ጉዳይ ገና መነሳት ያለበት ነው ።