በኦሮሞ ዛሬ የብሄር ጥያቄ የሚባል ነገር የለም ።
በኦሮሞ ዛሬ ነጻ የሚወጣ ብሄር የለም ፣ ነጻ አውጪ ጦር የለም።
በኦሮሞ ዛሬ ያለው የታጠቀ አሸባሪ ቴረሪት ድርጅት ነው ፣ የጦር ክንፉ ሸኔ ይባላል፣ የፖለቲካ ክንፉ ኦነግ ይባላል ። የቀሩት እነጃዋር ምናምን የዚህ ሽብር ኦሮሞ አካል ናቸው።
ታዲያ የዛሬው እስትራተጂክ ስህተቱ ምን ላይ ነው?
ኦነጋዊያን የፖለቲካ አጀንዳ የላቸውም፣ በቃ !
በብልጽግና ሚመራው የኦሮሞ ክፍል ትልቅ ችግሩ ይህ ኦነጋዊ ጃዋራዊ ስብስብ የፖለቲካ ሃይል ሆኖ መቀጠሉ ነበር ። የነጃዋር የነዳዉድ ተጽዕኖ ፈጣሪነት ሰላማዊ ፖለቲከኛ ሆነው ሲታዩ ብቻ ነበር ። ይህ ዛሬ ሙሉ በሙሉ ተለውጧል ።
በብልጽግና እና ኦነጋዊያን መሃል ያለው ቅራኔ የማይታረቅ፣ የመገዳደል ሆኖዋል ። እነ አቢይ፣ እነ ታዬ በህይወት ለመኖር በግድ እነ ጃዋርን ማስወገድ አለባቸው ። ለዚህ ሁኔታ መፈጠር ዋናው ስህተት የኦነጋዊያን ደደብነት ነው ።
ለምን ቢባል በወያኔ መታለላቸው ነው ። ዎያኔ ዞሮዞሮ ሃይሉ ከስሞ እየሞተ ስለሆነ ይህን ሃቅ ማየት ያቃተው የሸኔ ጃዋር ቡድን በዎያኔ ሰንሰለት ገብቶ የዎያኔ በቅሎ ሆነና ለራሱ መጥፊያ አበጀ ።
ኦሮሞ የዘር ማጥፊያ፣ የጄኖሳይድ ማእከል ሆና እነጃዋር እነሸኔ ሃይልና ስልጣን ይኖረናል ብለው ካሰቡ ምን ያህል ደደቦች እንደ ሆኑ ያሳያል።