የአቢይ አህመድ መንግስት በእርግጥ ወሳኝ እርምጃዎች እየወሰደ ነው
Posted: 08 Jul 2020, 14:57
አንድ፣ ትልቁ፣ እጅግ ወሳኝ የሆነው እርምጃ በብልጽግና ፓርቲ ወስጥ የተዘረጋውን የኦነግ፣ የሸኔ፣ የዎያኔ ህዋስ ተዋቀር (እስትራክቸር) ማፍረስ መጀመሩ ነው ። የአርሲ፣ የዝዋይ፣ የሻሸመኔ ስልጣን ላይ ያሉ የብልጽግና ድብቅ አምስተኛ ረድፍ ዎያኔ ሸኔዋች እየተለቀሙ ነው። ይህን ነው የቤት ጽዳት ያልነው ።
ሁለት፣ የዎያኔ እስትራክቸር በኢትዮጵያ ውስጥ መደምሰስ ብቻ ሳይሆን ራሱ ትህነግ ትግሬ ወስጥ እየተከበበ ነው ።
ሶስት፣ ይህ በዚህ ከቀጠለ በሂደት የኢትዮጵያ ጠላቶች በውል ይሸነፋሉ !!
ሁለት፣ የዎያኔ እስትራክቸር በኢትዮጵያ ውስጥ መደምሰስ ብቻ ሳይሆን ራሱ ትህነግ ትግሬ ወስጥ እየተከበበ ነው ።
ሶስት፣ ይህ በዚህ ከቀጠለ በሂደት የኢትዮጵያ ጠላቶች በውል ይሸነፋሉ !!