Page 1 of 1

የአቢይ አህመድ መንግስት በእርግጥ ወሳኝ እርምጃዎች እየወሰደ ነው

Posted: 08 Jul 2020, 14:57
by Horus
አንድ፣ ትልቁ፣ እጅግ ወሳኝ የሆነው እርምጃ በብልጽግና ፓርቲ ወስጥ የተዘረጋውን የኦነግ፣ የሸኔ፣ የዎያኔ ህዋስ ተዋቀር (እስትራክቸር) ማፍረስ መጀመሩ ነው ። የአርሲ፣ የዝዋይ፣ የሻሸመኔ ስልጣን ላይ ያሉ የብልጽግና ድብቅ አምስተኛ ረድፍ ዎያኔ ሸኔዋች እየተለቀሙ ነው። ይህን ነው የቤት ጽዳት ያልነው ።

ሁለት፣ የዎያኔ እስትራክቸር በኢትዮጵያ ውስጥ መደምሰስ ብቻ ሳይሆን ራሱ ትህነግ ትግሬ ወስጥ እየተከበበ ነው ።

ሶስት፣ ይህ በዚህ ከቀጠለ በሂደት የኢትዮጵያ ጠላቶች በውል ይሸነፋሉ !!

Re: የአቢይ አህመድ መንግስት በእርግጥ ወሳኝ እርምጃዎች እየወሰደ ነው

Posted: 08 Jul 2020, 15:13
by Horus

Re: የአቢይ አህመድ መንግስት በእርግጥ ወሳኝ እርምጃዎች እየወሰደ ነው

Posted: 08 Jul 2020, 15:32
by Horus
የነዎያኔ ተስፋ ቢስ ቡድን ሰበታ እናምጻለን ሲሉ ያስቃል ፣ ሻሸመኔ እየተለቀሙ ካዲሳባ 20 ደቂቃ እናምጻለን ህልም ነው !