Page 1 of 1

ኅዝቅዔል ጋቢሶ እና አራርሣ በ genocide አሉበት በህግ መከሰስ አለባቸው።

Posted: 07 Jul 2020, 19:49
by Abere
ኅዝቅዔል ጋቢሶ እና አራርሣ በ genocide አሉበት በህግ መከሰስ አለባቸው። እነኝህ ጋጋኖ አፍ የኦሮሞን ወጣት ለእሳት ለመማገድ የሚያደርጉት ሰይጣናዊ ሥራ በአስቸኳይ ማስቆም ያስፈልጋል። የኦሮሞ ህዝብ ሰላም የሚያገኘው እነኝህ ማረፊያ ቤት ሲቆለፉ ነው።