ኅዝቅዔል ጋቢሶ እና አራርሣ በ genocide አሉበት በህግ መከሰስ አለባቸው።
Posted: 07 Jul 2020, 19:49
ኅዝቅዔል ጋቢሶ እና አራርሣ በ genocide አሉበት በህግ መከሰስ አለባቸው። እነኝህ ጋጋኖ አፍ የኦሮሞን ወጣት ለእሳት ለመማገድ የሚያደርጉት ሰይጣናዊ ሥራ በአስቸኳይ ማስቆም ያስፈልጋል። የኦሮሞ ህዝብ ሰላም የሚያገኘው እነኝህ ማረፊያ ቤት ሲቆለፉ ነው።
Ethiopian News & Opinion
https://mereja.forum/content/