የሀጫሉ ግድያና የግድቡ ጉዳይ በአብይ የተጠነሠሠ ግድቡን ዘንድሮ ውሀ ላለመሙላት የተደረገ ግብ የተሳካ ይመስላል፡፡
Posted: 04 Jul 2020, 18:30
የሀጫሉ ግድያና የግድቡ ጉዳይ በአብይ የተጠነሠሠ ግድቡን ዘንድሮ ውሀ ላለመሙላት የተደረገ ግብ የተሳካ ይመስላል፡፡
የአብይ ኤሚባሲዎች ከግብፅ ጋር የሚደረግ ድርድር እንዲቋረጥ ውስጣዊ ጥያቄ ማቅርባቸውን ለማወቅ ተቻለ፡፡ በተጨማሪም በብርቱካን አያኖ ተፈርሞ የወጣው ደብዳቤ ያሳሰበው፤ የአብይ መንግሰት ድፕሎማቶች አማራ ከመሆናቸው አንጻር ኦሮሞዎች በሚያደርጉት ተቃውሞ ሰልፍ ላይ ቀርበው ምንም ዓይነት መልስ እንዳይሰጡና ለደህንነታቸው እንዲጠነቀቁ ያሳስባል፡፡ የዚህ አቀራረብ ሀሳብ ምንጩ ግን የጠ/ሚ/ር ቢሮ ነው ተባለ፡፡ አሚን በል ነፍጠኛ/ቆማጣ!
የአብይ ኤሚባሲዎች ከግብፅ ጋር የሚደረግ ድርድር እንዲቋረጥ ውስጣዊ ጥያቄ ማቅርባቸውን ለማወቅ ተቻለ፡፡ በተጨማሪም በብርቱካን አያኖ ተፈርሞ የወጣው ደብዳቤ ያሳሰበው፤ የአብይ መንግሰት ድፕሎማቶች አማራ ከመሆናቸው አንጻር ኦሮሞዎች በሚያደርጉት ተቃውሞ ሰልፍ ላይ ቀርበው ምንም ዓይነት መልስ እንዳይሰጡና ለደህንነታቸው እንዲጠነቀቁ ያሳስባል፡፡ የዚህ አቀራረብ ሀሳብ ምንጩ ግን የጠ/ሚ/ር ቢሮ ነው ተባለ፡፡ አሚን በል ነፍጠኛ/ቆማጣ!