Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 40247
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

ከኦሮሞና አማራ ባህር የወጣው የትግሬ አሳ

Post by Horus » 04 Jul 2020, 16:41


አሁን ማን ይሙት ለ27 አመት ኢትዮጵያን ሲገዛ ተከታይ ያጣው ህወአት በ3 ግዙፍ መፈንቅለ መንግስት ሙከራዎች ከከሸፈ ኋላ ከኢትዮጵያ ህዝብ እና ሰራዊት ተከታይ ያገኛል ብሎ የማሰብ ቅዠት !! እንዲህ ያለውን ነው በግሪክ ድራማ ትራጂክ ኮሜዲ የሚባለው። የዎያኔ ፍጻሜ መቼም አስገራሚ ነው።

የኢትዮጵያ ጎሳዎች በነዚህ አሳፋሪ ቴረሪስቶች የተጠመደለትን የጎሳ ፌዴሪሽን አፍርሶ የራሱም ሰላም የሚያሰፍንበት ወቅት ደርሰናል ። ዎያኔ ሄደ ማለት ባቄላ ጠፋ ማለት ነው ። ባቄላ ከገበያ ሲጠፋ ፈስ ከቤት ይጠፋል !!

እስቲ አንድ አንጎል የተሸከመ ፍጡር በወያኔ መሰናበት የምናጣው ጥቅም ምን እንደ ሆነ ይንገረን !!

አሳ ከባግሩ ቢወጣ !!!!