Page 1 of 1

"ህወሃት ሃጫሉን ሶስት ጊዜ ነው የገደሉት" -- አቶ ሽመልስ አብዲሳ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር

Posted: 04 Jul 2020, 04:30
by Abdisa

Re: "ህወሃት ሃጫሉን ሶስት ጊዜ ነው የገደሉት" -- አቶ ሽመልስ አብዲሳ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር

Posted: 04 Jul 2020, 08:12
by Abdisa
የህወሃት ነፍሰ-ገዳዮች አምቦ ላይ የሀጫሉን አጎት ጨምሮ 27 ሰዎች በጥይት ገድለዋል።

Re: "ህወሃት ሃጫሉን ሶስት ጊዜ ነው የገደሉት" -- አቶ ሽመልስ አብዲሳ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር

Posted: 04 Jul 2020, 09:30
by Abere
ከህግ አግባብ የበቀለ ገሪባ እና የጁሃር አባሜንጫ የክስ መዝገብ የቀረበው ተጨማሪ ወንጀሎችን ሳያካትት ነው። የክስ መዝገቡ የእነኝህ 27 ሰዎች ሞትን ማካተት ይገባዋል። ወያኔ በፍርድ ቤት መቅረብ ስለማይችሉ - ባሉበት ወታደራዊ ፍርድ መስጠት ተገቢ ነው።

Re: "ህወሃት ሃጫሉን ሶስት ጊዜ ነው የገደሉት" -- አቶ ሽመልስ አብዲሳ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር

Posted: 04 Jul 2020, 09:33
by Abdisa

Re: "ህወሃት ሃጫሉን ሶስት ጊዜ ነው የገደሉት" -- አቶ ሽመልስ አብዲሳ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር

Posted: 04 Jul 2020, 10:51
by Abdisa

ታጋይ ሀጫሉ ሁንዴሳ የወያኔ አሸባሪ ቡድን በድጋሜ ወደ ሥልጣን እንዳይመጣ የታገለ ፤ ለኢትዮጵያ ሕዝብ ሲል የተሰዋ ፤ መከራ የተቀበለና፡ የኦሮሞ ህዝብ ትግል ያልካደ ጀግና መሆኑን ሁሌም ማስታወስ ያስፈልጋል።
(Abdisa)

Re: "ህወሃት ሃጫሉን ሶስት ጊዜ ነው የገደሉት" -- አቶ ሽመልስ አብዲሳ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር

Posted: 04 Jul 2020, 11:15
by Weyane.is.dead
Hacchalu your death won't be in vain. Tplf rodents will pay the price.
Abdisa wrote:
04 Jul 2020, 10:51

ታጋይ ሀጫሉ ሁንዴሳ የወያኔ አሸባሪ ቡድን በድጋሜ ወደ ሥልጣን እንዳይመጣ የታገለ ፤ ለኢትዮጵያ ሕዝብ ሲል የተሰዋ ፤ መከራ የተቀበለና፡ የኦሮሞ ህዝብ ትግል ያልካደ ጀግና መሆኑን ሁሌም ማስታወስ ያስፈልጋል።
(Abdisa)

Re: "ህወሃት ሃጫሉን ሶስት ጊዜ ነው የገደሉት" -- አቶ ሽመልስ አብዲሳ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር

Posted: 05 Jul 2020, 00:45
by Abdisa
The funeral


Re: "ህወሃት ሃጫሉን ሶስት ጊዜ ነው የገደሉት" -- አቶ ሽመልስ አብዲሳ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር

Posted: 06 Jul 2020, 12:47
by Digital Weyane
ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ! :cry: :cry: :cry: