Page 1 of 1
"ህወሃት ሃጫሉን ሶስት ጊዜ ነው የገደሉት" -- አቶ ሽመልስ አብዲሳ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር
Posted: 04 Jul 2020, 04:30
by Abdisa
Re: "ህወሃት ሃጫሉን ሶስት ጊዜ ነው የገደሉት" -- አቶ ሽመልስ አብዲሳ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር
Posted: 04 Jul 2020, 08:12
by Abdisa
የህወሃት ነፍሰ-ገዳዮች አምቦ ላይ የሀጫሉን አጎት ጨምሮ 27 ሰዎች በጥይት ገድለዋል።
Re: "ህወሃት ሃጫሉን ሶስት ጊዜ ነው የገደሉት" -- አቶ ሽመልስ አብዲሳ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር
Posted: 04 Jul 2020, 09:30
by Abere
ከህግ አግባብ የበቀለ ገሪባ እና የጁሃር አባሜንጫ የክስ መዝገብ የቀረበው ተጨማሪ ወንጀሎችን ሳያካትት ነው። የክስ መዝገቡ የእነኝህ 27 ሰዎች ሞትን ማካተት ይገባዋል። ወያኔ በፍርድ ቤት መቅረብ ስለማይችሉ - ባሉበት ወታደራዊ ፍርድ መስጠት ተገቢ ነው።
Re: "ህወሃት ሃጫሉን ሶስት ጊዜ ነው የገደሉት" -- አቶ ሽመልስ አብዲሳ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር
Posted: 04 Jul 2020, 09:33
by Abdisa
Re: "ህወሃት ሃጫሉን ሶስት ጊዜ ነው የገደሉት" -- አቶ ሽመልስ አብዲሳ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር
Posted: 04 Jul 2020, 10:51
by Abdisa
ታጋይ ሀጫሉ ሁንዴሳ የወያኔ አሸባሪ ቡድን በድጋሜ ወደ ሥልጣን እንዳይመጣ የታገለ ፤ ለኢትዮጵያ ሕዝብ ሲል የተሰዋ ፤ መከራ የተቀበለና፡ የኦሮሞ ህዝብ ትግል ያልካደ ጀግና መሆኑን ሁሌም ማስታወስ ያስፈልጋል። (Abdisa)

Re: "ህወሃት ሃጫሉን ሶስት ጊዜ ነው የገደሉት" -- አቶ ሽመልስ አብዲሳ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር
Posted: 04 Jul 2020, 11:15
by Weyane.is.dead
Hacchalu your death won't be in vain. Tplf rodents will pay the price.
Abdisa wrote: ↑04 Jul 2020, 10:51
ታጋይ ሀጫሉ ሁንዴሳ የወያኔ አሸባሪ ቡድን በድጋሜ ወደ ሥልጣን እንዳይመጣ የታገለ ፤ ለኢትዮጵያ ሕዝብ ሲል የተሰዋ ፤ መከራ የተቀበለና፡ የኦሮሞ ህዝብ ትግል ያልካደ ጀግና መሆኑን ሁሌም ማስታወስ ያስፈልጋል። (Abdisa)
Re: "ህወሃት ሃጫሉን ሶስት ጊዜ ነው የገደሉት" -- አቶ ሽመልስ አብዲሳ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር
Posted: 05 Jul 2020, 00:45
by Abdisa
Re: "ህወሃት ሃጫሉን ሶስት ጊዜ ነው የገደሉት" -- አቶ ሽመልስ አብዲሳ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር
Posted: 06 Jul 2020, 12:47
by Digital Weyane