ሰበር መረጃ! የህወሓት ቴሌቪዥን ጣቢያ በአዲስ አበባ በሚገኘው ስቱዲዮ ላይ በድንገት በተደረገ ፍተሻ በርካታ መረጃዎች ተገኝተዋል!!!!
Posted: 02 Jul 2020, 14:04
ድምፂ ወያነ የተባለው የህወሓት ቴሌቪዥን ጣቢያ በአዲስ አበባ በሚገኘው ስቱዲዮ ላይ በድንገት በተደረገ ፍተሻ በርካታ መረጃዎች መያዛቸውን ስቱዲዮውም እንዲዘጋ መደረጉን ጣቢያው የተለያዩ ሁከት ቀስቃሽ ሀገር አፍራሽ ነገሮችን እያስተላለፈ መሆኑን ጠቅላይ አቃቤ ህግ ገልጿል።
ኢትዮጵያዊነት ከዘር በላይ ነው!!!
ኢትዮጵያዊነት ከዘር በላይ ነው!!!