Page 1 of 1

ፈንቅል በኢትዮጵያ ያሉትን የህወሓት ወንጀለኞች የማጋለጥ ስራ ሊጀምር ነው!

Posted: 02 Jul 2020, 06:18
by Hameddibewoyane
ዳዊት ከበደ በህግ ቁጥጥር ስር እንዲውል ከፍተኛ ሚና የተጫወተው ፈንቅል ነው።በህግ ቁጥጥር እንደዋለም መጀመርያ ቀድሞ መረጃ የሰጠ ፈንቅል ነው!! እሱን በመያዝ በነበረው ሂደትም የበኩሉን ድርሻ ተጫውተዋል!! ከአሁን በኃላ መጀመርያ የፈንቅል ስራ አአ ቁጭ ብለው ረብጣ ብሮች እየሰጡ ህወሓትን የሚደግፉ ባለሃብቶች፣ካድሬዎች እንዲሁም በየቢሮው የተሰገሰጉ ሰላዮች ማጋለጥ፣በfb ብሔር ለብሔር የሚያጋጩና ለትግራይ ህዝብ ጥላቻ የሚሰብኩ ማስጠንቀቅ እምቢ ካሉ እርምጃ መውሰድ ይሆናል!!በቂ ማጣራት ተደርገዋል፣አሁን ወደ ስራ!!ካልደፈረሰ አይጠራም!!

ፈንቅል ያሸንፋል!!

Re: ፈንቅል በኢትዮጵያ ያሉትን የህወሓት ወንጀለኞች የማጋለጥ ስራ ሊጀምር ነው!

Posted: 02 Jul 2020, 13:10
by ( ͡° ͜ʖ ͡°)
Great idea!

Re: ፈንቅል በኢትዮጵያ ያሉትን የህወሓት ወንጀለኞች የማጋለጥ ስራ ሊጀምር ነው!

Posted: 02 Jul 2020, 13:19
by sesame
The arrest of the Weyane cadre Dawit Kebede is a very appropriate act. This Weyane idiot gave the game away when he exposed that he was aware of what will happen.