ጉራጌን ሱቅ እንጂ ክልል አያስፈልገውም ያልነው ያለምክንያት አይደለም፡፡
Posted: 28 Jun 2020, 17:43
ጉራጌን ሱቅ እንጂ ክልል አያስፈልገውም ያልነው ያለምክንያት አይደለም፡፡
Horus (horse?),
the Zeberga posted “የዛሬ ኢትዮ360 ወይይንት በጣም ጥሩ አስተያየት ነው ። ማለትም
አንድ፣ ጉራጌ ክልል ይሆናል ፤ መብቱም ነው፤ ከመሆንም የሚገታው ነገር አይኖርም ።
ሁለት፣ ኢትዮጵያ የምትፈርሰው ጉራጌ ወይ ደቡቦች ክልል ስለሆኑ አይደለም ፤ ድሮ ትግሬ፣ አማራ፣ ኦሮሞ፣ አፋር፣ ሱማሌ ወዘተ ክልል የሆኑ ቀን ነው ኢትዮጵያ መፍረስ የጀመረችው፤ ስለዚህ ፣
ሶስት፣ መፍትሄ ክልሎች ሁሉ በኢትዮጵያ እንዲፈርሱ መጠየቅ፣ ማድረግ ነው ። የክልልነት አደጋ ሁሉ ያውቀዋል ። ወደ መፍትሂው እንሂድ እንጂ በፈሰሰ ዉሃ ግዜ አናጥፋ ።
አራት፣ ኦሮሞ ኢትዮዮጵያን ኦሮማይዝድ አድርጎ ሄጆሞኒ ለመያዝ እንደ ሚሰሩ የማያውቅ ሰው ካለ ደንቆሮ ነው ። በኢትዮጵያ ያለው እጅግ ፍዙፉ አደጋ ያ ነው ። ይህም የተጀመረው በ16ኛው ዘመን ነው ።
አምስት፣ ኦሮሞ ደቡብን የሚያፈርሰው ተገዳዳሪ አንድ ወጥ ሃይል ካጠገቡ ለማጥፋት ነው ። ግን ወደ ፊት ሕዝቦች ምን አይነት የራስ መከላከል ህብረት እንደ ሚያደርጉ ማንም አሁን ኢተነብይ አይችልም ።
ስድስት ፣ አንድ ሁሉም የሚስማማበት ነገር ወደ ፊት ብዙ ብዙ የክልሎች እርስ በርስ ጦርነት በኢትዮጵያ የከሰታል፣ በግድ ።
ሰባት፣ ስለዚህ የሚሆነው ነገር ክልል መሆን የሚፈልጉት ሁሉ ክልል ይሆናሉ ። ከዚያም ከሚስማሙት ሌላ ክልል ጋር የእድገትና የራስ መከላከል ትብብርና አንድነት ያበጃሉ፣ ህልውናቸው ስለሚያገድዳችው ማለት ነው
አንድ ሕዝብ ግን ዛሬ ማድረግ ያለበትን ነገር ዛሬ ማድረግ አለበት ።
ጉራጌ በህይወቱ ነጻ አውጪ ግንባር ኖሮት አያቅም ፣ ስለሆነም ዛሬ ክልልነቱን የሚመሩት ብልጽግና ውስጥ ያሉት ጉራጌዎች ቢሆኑ አያስደንቅም፣ ተደራጅተው ያሉት እነሱ ብቻ ስለሆኑ ።
ኢትዮጵያ ግን በፍጹም አትፈርስም ። ያለው ነገር ሁሉ የመሬት፣ የሃብትና የሃይል ክፍፍል ትግል ንእው ።”
So why Guraghe pretends as if it needs to establish its language based state?
Horus (horse?),
the Zeberga posted “የዛሬ ኢትዮ360 ወይይንት በጣም ጥሩ አስተያየት ነው ። ማለትም
አንድ፣ ጉራጌ ክልል ይሆናል ፤ መብቱም ነው፤ ከመሆንም የሚገታው ነገር አይኖርም ።
ሁለት፣ ኢትዮጵያ የምትፈርሰው ጉራጌ ወይ ደቡቦች ክልል ስለሆኑ አይደለም ፤ ድሮ ትግሬ፣ አማራ፣ ኦሮሞ፣ አፋር፣ ሱማሌ ወዘተ ክልል የሆኑ ቀን ነው ኢትዮጵያ መፍረስ የጀመረችው፤ ስለዚህ ፣
ሶስት፣ መፍትሄ ክልሎች ሁሉ በኢትዮጵያ እንዲፈርሱ መጠየቅ፣ ማድረግ ነው ። የክልልነት አደጋ ሁሉ ያውቀዋል ። ወደ መፍትሂው እንሂድ እንጂ በፈሰሰ ዉሃ ግዜ አናጥፋ ።
አራት፣ ኦሮሞ ኢትዮዮጵያን ኦሮማይዝድ አድርጎ ሄጆሞኒ ለመያዝ እንደ ሚሰሩ የማያውቅ ሰው ካለ ደንቆሮ ነው ። በኢትዮጵያ ያለው እጅግ ፍዙፉ አደጋ ያ ነው ። ይህም የተጀመረው በ16ኛው ዘመን ነው ።
አምስት፣ ኦሮሞ ደቡብን የሚያፈርሰው ተገዳዳሪ አንድ ወጥ ሃይል ካጠገቡ ለማጥፋት ነው ። ግን ወደ ፊት ሕዝቦች ምን አይነት የራስ መከላከል ህብረት እንደ ሚያደርጉ ማንም አሁን ኢተነብይ አይችልም ።
ስድስት ፣ አንድ ሁሉም የሚስማማበት ነገር ወደ ፊት ብዙ ብዙ የክልሎች እርስ በርስ ጦርነት በኢትዮጵያ የከሰታል፣ በግድ ።
ሰባት፣ ስለዚህ የሚሆነው ነገር ክልል መሆን የሚፈልጉት ሁሉ ክልል ይሆናሉ ። ከዚያም ከሚስማሙት ሌላ ክልል ጋር የእድገትና የራስ መከላከል ትብብርና አንድነት ያበጃሉ፣ ህልውናቸው ስለሚያገድዳችው ማለት ነው
አንድ ሕዝብ ግን ዛሬ ማድረግ ያለበትን ነገር ዛሬ ማድረግ አለበት ።
ጉራጌ በህይወቱ ነጻ አውጪ ግንባር ኖሮት አያቅም ፣ ስለሆነም ዛሬ ክልልነቱን የሚመሩት ብልጽግና ውስጥ ያሉት ጉራጌዎች ቢሆኑ አያስደንቅም፣ ተደራጅተው ያሉት እነሱ ብቻ ስለሆኑ ።
ኢትዮጵያ ግን በፍጹም አትፈርስም ። ያለው ነገር ሁሉ የመሬት፣ የሃብትና የሃይል ክፍፍል ትግል ንእው ።”
So why Guraghe pretends as if it needs to establish its language based state?