Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

ስልጤ? ክልል የመሆን ጥያቄ ስነ-መክኖ (logic) የሚኖረው በዋናነት በራስ ቋንቋ ለመጠቀም ሲሆን ነው፡፡በአማርኛ ለመጠቀምማ አብሲኒያ መሄድ ይሻላል፡፡

Post by AbebeB » 28 Jun 2020, 11:52

ስልጤ? ክልል የመሆን ጥያቄ ስነ-መክኖ (logic) የሚኖረው በዋናነት በራስ ቋንቋ ለመጠቀም ሲሆን ነው፡፡በአማርኛ ለመጠቀምማ አብሲኒያ መሄድ ይሻላል፡፡

ስልጤ የራሱ ቋንቋ የለውም እንዴ? የራሱ የሌለው ቋንቋ ብሔር: ድንበር ዘሎ አማርኛ ጋር ከመታገል አፋን ኦሮሞን የራሱ አድርጎ ከኦሮሞ ብሔር ጋር መኖር ይሻለዋል፡፡