ዘመቻ አዲስ አበባ : የአዲስ አበባ ጉዳይ ካልተፈታ አገር ትፈርሳለች ! አዲስ አበባ የጋላ ናት ሲባል ምን ለማለት ተፈልጎ ነው?የአማራ ፓርቲዎች ራሳቸው መመርመር አለባቸው!
Posted: 26 Jun 2020, 17:37
ታከለ ጎማ:"አዲስ አበባ የኦሮሞ መሆኗ የማይዋጥላቸው: መንገዱን ጨርቅ ያርግላቸው " ሲል
አማራዎች ደሞ "አዲስ አበባ የኦሮሞ ናት ሲሉ ምን ለማለት ነው " እያሉ ነው:: እንደውም: "የአዲስ አበባ ጉዳይ በሥርዓት ካልተፈታ አገሪቱ ያከትምላታል" አሉ::
የአዲስ አበባ ነዋሪ ሆ ብሎ መነሳት አለበትም ነው እየተባለ ያለው::
የሞተው ብአዴን ጥይት ሳይቀረቀርበት መልስ ሊኖረው ይገባል::
አማራዎች ደሞ "አዲስ አበባ የኦሮሞ ናት ሲሉ ምን ለማለት ነው " እያሉ ነው:: እንደውም: "የአዲስ አበባ ጉዳይ በሥርዓት ካልተፈታ አገሪቱ ያከትምላታል" አሉ::
የአዲስ አበባ ነዋሪ ሆ ብሎ መነሳት አለበትም ነው እየተባለ ያለው::
የሞተው ብአዴን ጥይት ሳይቀረቀርበት መልስ ሊኖረው ይገባል::