Page 1 of 1

የሰባት ቤት አዊ የፈረስ ንግስ !!! A Spectacular Culture ! 2ቱን ፈረሰኛ ሴት ልጆች ተመልከቱ !!!

Posted: 24 Jun 2020, 01:08
by Horus

Re: የሰባት ቤት አዊ የፈረስ ንግስ !!! A Spectacular Culture ! 2ቱን ፈረሰኛ ሴት ልጆች ተመልከቱ !!!

Posted: 24 Jun 2020, 03:06
by kibramlak
Very beautiful !

Thanks, Horus

Re: የሰባት ቤት አዊ የፈረስ ንግስ !!! A Spectacular Culture ! 2ቱን ፈረሰኛ ሴት ልጆች ተመልከቱ !!!

Posted: 24 Jun 2020, 03:30
by Horus
kibramlak wrote:
24 Jun 2020, 03:06
Very beautiful !

Thanks, Horus
እኔ እንደ ፈረሰ የምወደውና ማከብረው ነገር የለም ። ልጅ ሆኜ ልክ መጋለብ እንደ ቻልኩ ነበር ባላገር የተውኩት ፤ እነዚህን ሴት ልጆች አይቼ አልጠግባቸውም !!!

Re: የሰባት ቤት አዊ የፈረስ ንግስ !!! A Spectacular Culture ! 2ቱን ፈረሰኛ ሴት ልጆች ተመልከቱ !!!

Posted: 24 Jun 2020, 03:43
by Guest1
ሆረስ
ስለብሄሮች እየተፈላስፍክ ከርመህ ስባት ቤት ኣዊን ከሰባት ቤት ጉራጌ ጋር እንዴት ማገናኘት እንዳልቻል በጣም ይገርማል። ጭፈራቸውስ? በጣም ይመሳሰላል!
ሰባት ቁጥር ትልቅ ሚስጢር ኣላት!
ለምሳሌ ሰባት ቤት ተቆጥሮ ነው ጋብቻ የሚፈጽመው
ጉራጌዎች ሰባት ቤት ብቻ ሳይሆን ሰባት አገርም ኣላቸው።
:)

Re: የሰባት ቤት አዊ የፈረስ ንግስ !!! A Spectacular Culture ! 2ቱን ፈረሰኛ ሴት ልጆች ተመልከቱ !!!

Posted: 24 Jun 2020, 04:15
by Horus
Guest1

አይደለም፤ ያንተ ትርጓሜ ያን ያህል መራቁ ገርሞኛል ። እኔ አካባቢያችን ካሉት ያገው ሕዝብ ጋር ጉራጌ ምን ያህል ትስስር እንዳለው ያጠናሁት ነገር አይደለም ። ቢኖርም ደስ የሚለኝ ነገር ነው ።

እኔ የተነሳሁት ይሁኔ በላይ ከለቀቀው አይሞሎ ከሚለው ዘፈኑ ነው። ያን ዘፈን ሳይ የ7 ቤት አዊ በዓል ታወሰኝ፣ ስለ ምወደውና ስለ ምከታተለው ።

ዛሬ ተዳክሞ ነው እንጂ ጉራጌ ትልቅ የፈረስ ባህል አለው ። ያደኩበት ነው ።

ለምሳሌ ጉግስ የሚለውን የፈረሰ እሽድድም ወሰድ ። ቃሉ አሁን በሙሉ ትርጉሙ ያለው በጉራጌ ነው ። ጉግ ወይም ጉገት ማለት ፍጠን፣ ፋጥነት ማለት ነው። ስለዚህ ጉግስ ማለት ፈጣን የፈርሰ ግልቢያ ማለት ነው።

ለምሳሌ ስግሪያ ወይም መስገር፣ ሰጋር የሚለውን ሌላ የፈርሰ ነገር ወሰድ። ቃሉ በጥሬ ጥቅሙ ያለው በጉራጌ ነው። የቃሉ ስረ ትርጉም 'ሰግር' ማለትን ለውጥ፣ ለዋውጥ ማለት ነው። ይህ ነው ፈረሱ አንድ እግሩን በሌው ተራ በተራ እየለወጠ እንዲራመድ እግሮቹ ታስረው የሚሰለጥነው ። አዊ ደንገላሳ የሚለው እኛ ሶምሶማ እንለዋለን ።

ይኔ ሞቲቨ ይህ ነበር፣ እሱም ለፈርስ ያለኝ ፍርቅ ነው። አንተ ያልከው እውነትነት ሊኖረው ይችላል፤ ስለ 7 ቁጥርም ሆነ፣ ስለ 7 ዘር ቆጠራ ወዘተ ። አስብበታለሁ!! ኬር

Re: የሰባት ቤት አዊ የፈረስ ንግስ !!! A Spectacular Culture ! 2ቱን ፈረሰኛ ሴት ልጆች ተመልከቱ !!!

Posted: 24 Jun 2020, 10:05
by Guest1
ቀና መልስ በመስጥትህ ኣመሰግናለሁ። እኔም ኣንድ ታሪክ አዋቂ ሰባት አገር መስርተዋል እያለ ስለብሄሮች ታሪክ ሲያወራ ሰምቼ ነው ለማዛመድ የሞክርኩት።

ተገዝቼ መጣሁ በሰባት አቡን፣
ሥራዬን ላልፈታ ቦዘኔ ላልሆን
ሰባት አመት ባይማሩ ሰባ አመት ይደንቁሩ
እንዲህም የሰማሁ መስለኝ
ሰባት ቀን ያላወቅከውን ሰው (ማንነቱን) በአንድ አመትም አታውቁትም

Re: የሰባት ቤት አዊ የፈረስ ንግስ !!! A Spectacular Culture ! 2ቱን ፈረሰኛ ሴት ልጆች ተመልከቱ !!!

Posted: 24 Jun 2020, 20:07
by Horus
Guest1 wrote:
24 Jun 2020, 10:05
ቀና መልስ በመስጥትህ ኣመሰግናለሁ። እኔም ኣንድ ታሪክ አዋቂ ሰባት አገር መስርተዋል እያለ ስለብሄሮች ታሪክ ሲያወራ ሰምቼ ነው ለማዛመድ የሞክርኩት።

ተገዝቼ መጣሁ በሰባት አቡን፣
ሥራዬን ላልፈታ ቦዘኔ ላልሆን
ሰባት አመት ባይማሩ ሰባ አመት ይደንቁሩ
እንዲህም የሰማሁ መስለኝ
ሰባት ቀን ያላወቅከውን ሰው (ማንነቱን) በአንድ አመትም አታውቁትም
አው 7 የተመለከ ቁጥር ነው ልክ እንደ X (10)። ሰንበት ማለት ሰባት ማለት ሲሆን የጸሃይ አምላኪዎች ቀን ነበር ። ሰባት ማለት የጸሃይ ቀን ማለት ነበር። ኋላ አሃዱ ብሎ የመጀመሪያው ቀን ሆነ ። ስለዚህ የሳምንቱ መጀመሪያ ቀን ሰኞ ሳይሆን እሁድ ነው።

በሳይኮሎጂ የሰው ልጅ ሙሉ ፐርሰናልቲ አግኝቶ ካራክተር የሚሞላው በ7 አመቱ ነው ። የሰው ባህሪ ክ7 አመት በኋላ በመሰረቱ አይለወጥም ። our core personality is fully formed at the age of 7 and remains the same until we die. so the ancients knew somethnig about that number.

Re: የሰባት ቤት አዊ የፈረስ ንግስ !!! A Spectacular Culture ! 2ቱን ፈረሰኛ ሴት ልጆች ተመልከቱ !!!

Posted: 24 Jun 2020, 22:46
by Selam/
—Seven continents
—Seven seas
—Seven rainbow colors
—Seven sacraments
—Seven canonical fasts
—Seven vowels በቡቢባቤብቦ
—James Bond 007

Horus wrote:
24 Jun 2020, 20:07
Guest1 wrote:
24 Jun 2020, 10:05
ቀና መልስ በመስጥትህ ኣመሰግናለሁ። እኔም ኣንድ ታሪክ አዋቂ ሰባት አገር መስርተዋል እያለ ስለብሄሮች ታሪክ ሲያወራ ሰምቼ ነው ለማዛመድ የሞክርኩት።

ተገዝቼ መጣሁ በሰባት አቡን፣
ሥራዬን ላልፈታ ቦዘኔ ላልሆን
ሰባት አመት ባይማሩ ሰባ አመት ይደንቁሩ
እንዲህም የሰማሁ መስለኝ
ሰባት ቀን ያላወቅከውን ሰው (ማንነቱን) በአንድ አመትም አታውቁትም
አው 7 የተመለከ ቁጥር ነው ልክ እንደ X (10)። ሰንበት ማለት ሰባት ማለት ሲሆን የጸሃይ አምላኪዎች ቀን ነበር ። ሰባት ማለት የጸሃይ ቀን ማለት ነበር። ኋላ አሃዱ ብሎ የመጀመሪያው ቀን ሆነ ። ስለዚህ የሳምንቱ መጀመሪያ ቀን ሰኞ ሳይሆን እሁድ ነው።

በሳይኮሎጂ የሰው ልጅ ሙሉ ፐርሰናልቲ አግኝቶ ካራክተር የሚሞላው በ7 አመቱ ነው ። የሰው ባህሪ ክ7 አመት በኋላ በመሰረቱ አይለወጥም ። our core personality is fully formed at the age of 7 and remains the same until we die. so the ancients knew somethnig about that number.

Re: የሰባት ቤት አዊ የፈረስ ንግስ !!! A Spectacular Culture ! 2ቱን ፈረሰኛ ሴት ልጆች ተመልከቱ !!!

Posted: 24 Jun 2020, 22:54
by tlel
How can you equate Awi Gojam with Gurage? We all migrate from one another that is not what I am talking about. In fact the people of center, East and South are losing their identity due to these fake "Oromos" snatching our heroes Balcha, Bekele, etc, Adwa my grandfather fought for died for is denying us our heroism, is now it is going to be give as if only North fought for it. In fact I have heard some saying Adwa was not fought by South and Central or East, how did my grandfather died then? Italy also had occupied the entire Ethiopia while still our grand father was fighting to liberate Ethiopia, we are losing so many of who we are by the so called Wahabi and Protestant Oromos who are injected by alien vaccine to deny who they are! Are you not seeing what I am seeing?