Page 1 of 1

መስፍን ወ/ማርያም እኮ Amhara is dominating species እያለ ና ብሄሮችን በማጠልሸት ጂኦግራፊ ሲያስተምር የነበረ ዱልዱም ሰው ነው፡፡ PhD ያልሰራውም በወሬ ስለኖረ ነው፡፡

Posted: 21 Jun 2020, 20:44
by AbebeB
መስፍን ወ/ማርያም እኮ Amhara is dominating species እያለ እና ብሄሮችን ጥላሸት በመቀባት ጂኦግራፊ ሲያስተምር የነበረ ዱልዱም ሰው ነው፡፡ PhD ያልሰራውም ወሬ ሲያመላስ ስለኖረ ነው፡፡

በኢትዮጵያ ፕ/ር ለመባል የመንግስት አስተዋጽኦና ስምምነት ያስፈልጋል፡፡ ስለዚህ ለመንግስት ካድሬዎች የመጀመርያ ዲግሪ ወይም ማስተርስ ሰርተው መንግስትን በመላላክ ፕ/ር መባል ዶክትሬት ዲግሪ ከመስራት እጅግ በጣም ቀሊል ነው፡፡

ለዚህ ተጨባጭ ምስሌ ደግሞ ፕ/ር መስፍን ወ/ማርያም ነው፡፡

Am I wrong? Anyone can publicly comment.

ታዲያ የሀበሻ ሚዲያ በቀቀኖች የተለመደውን ወሬያቸውን ቢደጋግሙ ምን ይገርማል?