Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Fed_Up
Senior Member+
Posts: 23394
Joined: 15 Apr 2009, 10:50

Re: ህወሓትን ከፌዴራሊስት ሐይሎች አባልነት ቀንሰነዋል - ደረጀ በቀለ

Post by Fed_Up » 18 Jun 2020, 09:44

Guys this ^^^ is very interesting development.


Hehehehe Tplfists left by themselves. No one is willing to touch the tplf even by long stick.

Tplf is the weakest link to any force. No one needs them.

Ewayeeee wurdettt. :lol: :lol:

Abere
Senior Member
Posts: 14857
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ህወሓትን ከፌዴራሊስት ሐይሎች አባልነት ቀንሰነዋል - ደረጀ በቀለ

Post by Abere » 18 Jun 2020, 10:02

ዐይን አላቸው - ግን ማየት አይችሉም
ጆሮ አላቸው - መስማት ግን አይችሉም
አፍንጫ አላቸው - ማሽተት ተስኗቸዋል
ይኸ ባህርይ ወያኔን በትክክል ይገልፀዋል። ለምን ቢሉ - ነገር ዓለሙ ሁሉ አልቋል። የግፍ ሰማይ ተደፍቶባቸዋል እና። የመጨረሻው ቀዳዳ ሳይቀር ተደፍኗል። Reached at a dead end road ማለት ነው። የፃዲቅ እንጅ የኃጥዓን አወዳደቁ እንኳን አያምርም - ሞቴን አሳምርልኝ ይላል የአገሬ ሰው። እባካችሁ የወያኔ ደጋፊዎች ይብስ የሽምቃቅ ገመዱን አታጥብቁባቸው - ወይም ወደ ቅርቃር አዘቅቱ በከንቱ ውዳሴ አትገፍትሯቸው። እውነቱ ጨዋታው አልቋል ይሁን። ሌላው የውላጂ ፓርቲዎቹ ቁጥር እና ዓይነት ኅሌና ያዞራል። ከወያኔ ጥፋት ተማሩ - ካልቻላችሁም እረፉ።

Wedi
Member+
Posts: 8598
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

Re: ህወሓትን ከፌዴራሊስት ሐይሎች አባልነት ቀንሰነዋል - ደረጀ በቀለ

Post by Wedi » 18 Jun 2020, 10:49

ህወሃት "ከፌድራል ሃይሎች ስብስብ ተባረረች????" very interesting development!! :lol: :lol: :lol: :lol: :lol:

Post Reply